uid
stringlengths
12
23
task_type
stringclasses
5 values
domain
stringclasses
5 values
subdomain
stringclasses
27 values
context
stringlengths
26
3.94k
prompt
stringclasses
126 values
gold_answer
stringlengths
5
315
rubric
stringclasses
2 values
hallucination_targets
listlengths
1
3
targets_source
stringclasses
4 values
needs_review
bool
2 classes
needs_fact_check
bool
2 classes
source_link
stringlengths
28
217
datasource
stringclasses
4 values
summ-xlsum-0077
summarization
summarization
news
ልክ እንደ ለማዳ እንስሳ ቀለል አድርገው ነው የሚጠሩት። ይህ እባብ እንደ ማንኛውም መርዛማ ሲሆን በአገሬው ሰዎች አጠራር (Buutii) ቡቲ ይባላል። "ለ18 ዓመታት ይህ "ቡቲ" መርዛማ እባብ ከግብያችን ጠፍቶ አያውቅም" ያሉን የቦሮና ዞን ድሬ ወረዳ ነዋሪ የሆኑት ኦቶ ዱባ ዲዳ ናቸው ። ይህ እባብ አደገኛ መሆኑን የሚናገሩት ግለሰቡ ከተናደፈ ግለሰቡ የመትረፍ እድሉ እጅግ ውስን መሆኑን ይገልፃሉ። አይደለም ተናድፎ እስትንፋሱ እንኳን አካልን አሳብጦ ለበሽታ እንደሚያጋልጥ ከቢቢሲ ጋር በነበራቸው ቆይታ ወ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ቦታው ቦረና ዞን ነው። ወረዳው ደግሞ ድሬ። በወረዳው የሚኖሩ ሰዎች ስለ አንድ የእባብ አይነት ሲያወሩ አብዛኛው ሰው እንደሚያስበው በፍርሃት አይደለም።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/54196680
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0078
summarization
summarization
news
ጠቅላይ ሚንስትሩ፤ ባለፉት ጥቂት ሳምንታት ቴክኖሎጂውን በመጠቀም ሙከራ እንደተደረገና በቅርቡ በይፋ እንደሚገለጽ ተናግረዋል። ከሕዝብ ቁጥር እና የእርሻ መሬት ፍላጎት መጨመር ጋር በተያያዘ ደረቅ አካባቢዎችን ለምና ምርታማ ለማድረግ ቴክኖሎጂው እንደሚያስፈልግ አስረድተዋል። ለመሆኑ ክላውድ ሲዲንግ ምንድን ነው? ቴክኖሎጂውን በተለይም ደረቅ የሆኑና ዝናብ የሚያጥራቸው አገራት ሙከራ እያደረጉበት ነው። የተገበሩት አገራትም አሉ። የአየር ንብረትን በማሻሻል ከደመና ዝናብ ወይም በረዶ መፍጠርን የሚያካትት ሲሆን፤...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ በተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ማብራርያ በሰጡበት ወቅት ካነሷቸው ነጥቦች መካከል ደመናን ወደ ዝናብ የመቀየር ቴክኖሎጂ ኢትዮጵያ ውስጥ ተግባራዊ እየተደረገ መሆኑን የሚመለከተው ይገኝበታል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-56499920
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0079
summarization
summarization
news
ትናንት በኢራን የታገተችው መርከብ ስቴና ኢምፔሮ የምትሰኝ ሲሆን፤ በኢራን ሪቮሉሽነሪ ጋርድ በቁጥጥር ስር መዋሏን የዘገበው ፋርስ የዜና ተቋም ነው። የመርከቡ ባለቤቶች መርከቡ ስትራይት ኦፍ ሆርሙዝ በተባለው የውሃ ክልል ላይ በኢራን መንግሥት ከታገተች በኋላ ከመርከቡ ሰራተኞች ጋር መገናኘት እንዳልቻሉ አስታውቀዋል። ኢራን በበኩሏ መርከቧ "ዓለም ዓቀፉን የባህር ኃይል ደንብ ተላልፋለች" ስትል ከስሳለች። • አሜሪካ የኢራንን ሰው አልባ አውሮፕላን መታ መጣሏን ተናገረች • የጋዜጠኛዋ መገደል ለምን የዓለም ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የዩናይትድ ኪንግደም መንግሥት የእንግሊዝ ባንዲራን ታውለበልብ የነበረች ነዳጅ ጫኝ መርከብ ላይ ኢራን የወሰደችው "ተቀባይነት የሌለው እርምጃ" በእጅጉ "ስጋት ውስጥ እንደከተተው" ገለጠ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/49055483
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0080
summarization
summarization
news
የካዛብላንካ ተጨዋቾች 'ቫር' እንዲታይላቸው ሲማፀኑ ነበር በአፍሪካ ክለቦች መካከል የሚደረገው የአፍሪካ ቻምፒዮንስ ሊግ ፍፃሜ ጨዋታ የዘንድሮው በቱኒዚያው ኤስፔራንስ እና በሞሮኮው ካዛብላንካ መካከል ነበር የተካሄደው። ጨዋታውን ኤስፔራንሶች 1 - 0 እየመሩ ሳለ ካዛብላንካዎች 1 በማስቆጠር አቻ ይሆናሉ። ነገር ግን የዕለቱ ዳኛ ጎሉን ይሽሩታል። ይህ ይልተዋጠላቸው ካዛብላንካዎች ሜዳውን ለቀው ይወጣሉ። • ፌዴሬሽኑ፡ «የቡና እና መቀለ ደጋፊዎች ባሉበት ጨዋታ ሊካሄድ አይችልም» በዕለቱ ቫር [ረዳት የቪዲዮ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የአፍሪካ እግር ኳስ አስተዳዳሪ የሆነው ካፍ የአህጉሪቱ ቻምፒዮንስ ሊግ ፍፃሜ ጨዋታ ድጋሚ እንዲካሄድ አዟል፤ ዋንጫውን ያነሳውን ኤስፔራንስም ዋንጫውን ካነሳበት ያስቀምጥ ብሏል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/48538333
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0081
summarization
summarization
news
ሊ ዢንግዚህ ከ32 ዓመት በኋላ ልጇን ስታገኝ ማኦ ዪን ልጁ የተሰረቀበት ገና የሁለት ዓመት ጨቅላ ሳለ ነበር። ያኔ አባትና ልጅ ከልጆች ማቆያ እየመጡ የነበረ ሲሆን አባት ለልጁ የሚጠጣው ለመግዛት ወደ መደብር ጎራ በማለቱ ነበር ልጁ የሌቦች እጅ ላይ የወደቀው። እናቱ 100 ሺህ በራሪ ወረቀቶችን በማዘጋጀት በመላው ቻይና ፈለጉት። ሰኞ እለት በአንድ የፖሊስ ጉባኤ ላይ እናትና ልጅ ተገናኝተዋል። አሁን የ34 ዓመት ወጣት የሆነው ልጅ ከዚህ በኋላ ጊዜውን ከቤተሰቦቹ ጋር ለማሳለፍ ማቀዱን ተናግሯል። "በአስር...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ቻይናውያን ጥንዶች ልጃቸውን የተሰረቁት እአአ በ1988 ሲሆን ከ32 ዓመት በኋላ ዳግም ለመገናኘት በቅተዋል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/52709941
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0082
summarization
summarization
news
በዘንድሮ የሴካፋ ውድድር ላይ በኡጋንዳ የተሳተፈው የኤርትራ ብሔራዊ ቡደን አባላት የሴካፋ ቃል አቀባይ ሮጀርስ ሙሊንደዋ ተጫዋቾቹ የጠፉት ውድድራቸውን አጠናቀው ወደ ሃገራቸው ለመመለስ ኢንቴቤ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ከደረሱ በኋላ መሆኑን ለቢቢሲ ተናግረዋል። ቃል አቀባዩ ጨምረውም "ከዚህ ቀደም የሚጠፉት ከሆቴላቸው ነበር። አሁን ግን አየር ማረፊያ ደርሰው 'ቼክኢን'እንደማድረግ፤ መኪና ተከራይተው ከሚጠብቋቸው ጓደኞቻቸው ጋር በመሆን ተሰውረዋል" ብለዋል። ኤርትራውያን እግር ኳስ ተጫዋቾች ለውድድር ከሃገ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ለሴካፋ የእግር ኳስ ውድድር ወደ ኡጋንዳ አምርተው ከነበሩ የኤርትራ ብሔራዊ እግር ኳስ ተጫዋቾች መካከል 7ቱ መሰወራቸው ተነገረ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/50895604
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0083
summarization
summarization
news
ከሁለት ሚሊዮን በላይ ሰዎች በሕዝበ-ውሳኔው ለመሳተፍ ተመዝግበዋል። ጎጆ ለደቡብ፤ ሻፌታ ለሲዳማ ምልክት ሆነውም ቀርበዋል። ድምፅ መስጠት የሚጀመረው ከንጋቱ 12፡00 ሰዓት ነው ቢባልም መራጮች ወደ ጣብያዎች ማምራት የጀመሩት ከንጋቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ነው። • የሲዳማ ዞን ነዋሪዎች በሕዝበ ውሳኔ እየተሳተፉ ነው የደቡብ ክልል ዋና ከተማ የሆነችው ሐዋሳም ዛሬ ድምፅ ለመስጠት በወጡ እና ረዥሙ ሰልፍ ሳይበግራቸው በሚጠባበቁ ሰዎች ተሞልታለች። አሁን ለምን? ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ሚያዚያ 2010 ወደ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የሲዳማ ዞን ነዋሪዎች ዛሬ [ኅዳር 10/2012] ሕዝበ-ውሳኔ ላይ ናቸው። ሲዳማ ራሱን የቻለ ክልል ይሁን ወይስ በደቡብ ክልል ውስጥ ይቀጥል የሚለውን ለመለየት።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-50484418
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0084
summarization
summarization
news
የአገሬው ሚዲያ ይህንን ያህል እሽግ እጽ በመኪናቸው ደብቀው ሲሄዱ ከተያዙት መካከል አንድ ባለሥልጣን እንዳሉበት ገልጸዋል፡፡ የጉና ያላ ግዛት ገዥ የሆነት ኤሪክ ማርቴሎ ናቸው በቁጥጥር ሥር የዋሉት፡፡ ፖሊስ ጥቆማ ደርሶት ድንገት አሰሳ ማድረጉን ተናግሯል፡፡ አሰሳውን ያደረገው ዋና መንገድ በመዝጋትና መኪናዎችን በመበርበር ነበር፡፡ አደገኛ እጾቹ የተገኙት በመኪናው መቀመጫዎች ሥር ተወትፈውና ተጠቅጥቀው ነው፡፡ የፓናማ ፕሬዝዳንት ኒቶ ኮርቲዞ በትዊተር ገጻቸው በስፓኒሽ ቋንቋ ‹‹እኛ የሕዝብ አገልጋዮች ነን...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የፓናማ ፖሊስ 79 ፓኮ እሽግ አደገኛ እጽ መያዙን ይፋ አድርጓል፡፡
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/54165433
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0085
summarization
summarization
news
ፒተር ለስኮሂር በደቡብ ኮርያ የቤልጄም አምባሳደር ናቸው። ባለቤታቸው ዢንግ ዢኩ ስዑል ውስጥ አንድ ሠራተኛ በጥፊ ስትመታ ቪድዮ ተቀርጿል። ሠራተኛዋ መደብር ውስጥ ትሰራ ነበር። የአምባሳደሩ ሚስት መደብር ውስጥ የተወችው ልብስ የሷ ይሁን ወይስ የተሰረቀ ስላልታወቀ ውዝግብ ተፈጥሮ ነበር። የቤልጄም የውጪ ጉዳይ ሚንስትር እንዳለው የአምባሳደሩ ሚስት ኋላ ላይ የመደብሩን ሠራተኛ ይቅርታ ጠይቃለች። ሆኖም ግን አምባሳደሩ ከኃላፊነታቸው እንዲነሱ መወሰኑን የውጪ ጉዳይ ሚንስትሯ ሶፊ ዊልምስ ተናግረዋል። በአምባሳ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የቤልጄሙ አምባሳደር ባለቤት አንድ ሠራተኛ በጥፊ በመምታቷ አምባሳደሩ ከኃላፊነታቸው ተነሱ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/57309457
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0086
summarization
summarization
news
የሰሜን ካሮላይና ተወካዩ ሪቻርድ በር ከስራቸው የለቀቁት ምርመራው ኮሚቴው የሚሰራውን ስራ አንዳያደናቅፈውና ሊረብሸው ይችላል በሚል ነው። የአሜሪካው የምርመራ ዘርፍ ፌደራል ቢሮ ኢንቨስትጌሽን (ኤፍቢአይ) የሪቻርድ በርን ስልክም በቁጥጥር ስር አውሎ ያደረጓቸው የስልክ ልውውጦች ላይ ምርመራ እያደረገ ነው። ሴናተሩ ምንም ስህተት አልፈፀምኩም ቢሉም ኤፍቢአይ በበኩሉ ግን የኮሮናቫይረስ ሊያስከትለው የሚችለውን የገበያ መውደቅን ለህዝቡ ይፋ ካልተደረገና ውስጣዊ መረጃን በመጠቀም ሽያጮችን አካሂደዋል ብሏቸዋል። ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
በአሜሪካ ምክርቤት የደህንነት ኮሚቴ ኃላፊና የሪፐብሊካኑ ሊቀመንበር ምስጢራዊ የግብይት ስምምነቶች ፈፅመዋል በሚል ምርመራ መጀመሩን ተከትሎ ከኃላፊነታቸው ለቅቀዋል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-52673118
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0087
summarization
summarization
news
ቶሚሲን የሰራችው መተግበሪያ የጠፉ ህጻናትን ለማግኘት እንደሚረዳ ተስፋ አድርጋለች። የዛሬ ሶስት ዓመት የጠፉ ልጆችን የሚጠቁም ''ማይ ሎኬተር'' የተሰኘ የስልክ መተግበሪያ ፈጠረች። በጉግል ፕለይ ስቶር የሚገኘው ይህ መተግበሪያ መጀመሪያ ከተጫነበት እ.ኤ.አ ከ2016 ጀምሮ ከአንድ ሺህ በላይ ጊዜ ሰዎች አውርደው እየተጠቀሙበት ይገኛሉ። • አፍሪካዊው ወጣት ለወባ በሽታ መፍትሄ ይዞ መጥቷል "መተግበሪያው ከጉግል ካርታ ጋርም የሚያገናኝ ከመሆኑ በተጨማሪ አሁን ካላችሁበት ቦታ ጀምሮ ቀደም ሲል እስከመዘገባች...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ተማሪዋ ቶሚሲን የኮምፒዩተር ሶፍትዌሮችን እና የስልክ መተግበሪያዎችን የመሥራት ጽኑ ፍላጎት አላት።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/45327450
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0088
summarization
summarization
news
ከዚህ ሲከፋ ደግሞ በህገ-ወጥ መንገድ ከሃገር እንዲወጡ ይደረጋል። በተለይ ደግሞ በድብቅ ከሃገር ለማስወጣት በሚደረገው ጥረት እንስሳቱ ለሞት ይዳረጋሉ። የሃገሪቱን ህግ በተጻረረ መልኩ ከአዕዋፍ እስከ አንበሳ ድረስ በግለሰቦች እጅ ተይዘው ለስቃይና ለጉዳት ይዳረጋሉ። አንበሳ ደግሞ ከፍተኛ ስቃይ ከሚደርስባቸው እንስሳት መካከል አንዱ ነው። በረከት ግርማ ሆለታ ከተማ የሚገኘው፤ የቦርን ፍሪ በጎ አድራጎት ድርጅት የሚያስተዳድረው 'እንስሳ ኮቴ' ተብሎ የሚጠራው ማዕከል ሥራ አስኪያጅ ነው። ይህ ማዕከል በከፋ ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
በርካታ የዱር አራዊትና አዕዋፍ ከተፈጥሯዊው የመኖሪያ ሥፍራቸው ተለይተው እየተወሰዱ ለጉዳት በሚያጋልጣቸው ሁኔታ እንዲቀመጡ ማድረግ የወንጀል ድርጊት ነው።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-41199099
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0089
summarization
summarization
news
ዶክተሩ ሮቦት በሆስፒታል ውስጥ በአፍሪካ ቫይረሱ በመጀመሪኣ ግብጽ ውስጥ ከተመዘገበበት የካቲት 6/2012 ዓ.ም በፊትም ለምን ወደ አህጉሪቱ ለመግባት ዘገየ? ብለው ከሚጠይቁ አንስቶ ወረርሽኙ ከተዛመተ የአፍሪካውያን መጥፊያ እንደሆነም ተተንብዮ ነበር። ሆኖም አፍሪካውያን ሊያልቁ ነው ከሚሉ ትንበያዎች ባሻገር አሁን አህጉሪቱ በኮሮናቫይረስ የተያዙ ሰዎች ከሚሊዮን ተሻግሯል። አፍሪካውያንም እጃቸውን አጣጥፈው አልተቀመጡም በርካቶችም ወረርሽኙን ለመታገል የራሳቸውን ፈጠራዎች እያበረከቱ ነው። ከእነዚህም መካከል...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የኮሮናቫይረስ በቻይናዋ ዉሃን ከተከሰተ ዕለት ጀምሮ የአፍሪካ ዕጣ ፈንታ ምን ሊሆን ይችላል የሚሉ በርካታ መላምቶች ስለ አህጉሪቷ እናውቃለን ከሚሉ አካላት ተሰምቷል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-53781537
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0090
summarization
summarization
news
የወረርሽኙን መስፋፋት ሊገቱ ይችላሉ ተብለው ተስፋ የተጣለባቸው በርካታ የኮቪድ-19 ክትባቶች ውጤታማ ሆነዋል። በርካታ መድኃኒት አምራቾች ያበለጸጓቸውን የኮቪድ-19 ክትባቶች ለተጠቃሚዎች ለመስጠት ከመድኃኒት ተቆጣጣሪ ባለሥልጣናት ይሁንታን እየጠባበቁ ይገኛሉ። ባለሙያዎች ክትባቶቹ ለሰው ልጆች እንዲሰጡ ፍቃድ ቢሰጥም፤ በመላው ዓለም በቢሊዮን የሚቆጠር ሕዝብን ለመከተብ 5 ተግዳሮቶች ይጠብቁናል ይላሉ። ተግዳሮት አንድ፡ ሰዎችን ማሳመን አንድ ሰው ክትባቱን ከመከተቡ በፊት የክትባቱ ደኅንነት የተረጋገጠ ስለመ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
በቻይና የተቀሰቀሰው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ በመላው ዓለም ተሰራጭቶ ከ1.4 ሚሊዮን በላይ ሰዎችን ገድሏል። ከ63 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ተይዘዋል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/55147191
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0091
summarization
summarization
news
በቦንብ የምትጋየውን ከተማ አልለቅም ያለው የነፍስ አድን ሠራተኛ ለመጨረሻ ጊዜ በተቃዋሚዎች በተያዘችው የሶሪያ ግዛትና ግማሽ ክፍሏ በቦምብ በወደመው ሳራቄብ ከተማ ውስጥ አሁንም ጥቂቶች ነገን ተስፋ አድርገው ይኖራሉ። እስከቅርብ ጊዜ ድረስ ከ60,000 በላይ ሰዎች መኖሪያ ቤታቸው አድርገው ከተማዋን ይኖሩባት ነበር፣ ነገር ግን ባለፉት ጥቂት ወራት ውስጥ አብዛኛዎቹ ቤተሰቦች ከሚፈጠረው የቦንብ ፍንዳታ፣ ረሀብ እና ከበጋው ቅዝቃዜ ለማምለጥ ሲባል ከተማዋን ጥለው ሸሽተዋል። ከፍርስራሿ ከተማ ጋር ሕይወታቸው ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ቦንብ የሚዘንብባትን ሶሪያዊት ከተማ አልለቅም ያለ አንድ የነፍስ አድን ሰራተኛ ከቤተሰቡ ተነጥሎ ኑሮውን ቀጥሏል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/51166129
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0092
summarization
summarization
news
የኤሌክትሪክ አገልግሎት ትናንት ጥቅምት 26/2013 ዓ.ም የተመለሰ ሲሆን የትራንስፖርት አገልግሎት ደግሞ በዛሬው ዕለት ጥቅምት 27/2013 ዓ.ም መጀመሩን የመቀሌ የቢቢሲ ዘጋቢ ገልጿል። ምንም እንኳን ትራንስፖርት ቢጀመርም ከመቀሌ ከተማ ወደተለያዩ ክፍሎች የሚንቀሳቀሱ ተሽከርካሪዎች በሙሉ ከከተማው ፖሊስ ልዩ ፍቃድ ያስፈልጋቸዋል ተብሏል። ግጭቱን ተከትሎ የተቋረጠው የስልክና የኢንተርኔት አገልግሎት አሁንም እንደተቋረጠ ነው። ከቀናት በፊት ተኩስ የተሰማባት የመቀሌ ከተማ በአንፃራዊ ሁኔታ የተረጋጋ ሁኔታ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የትግራይ ክልልና የፌደራል መንግሥት ወታደራዊ ግጭት ውስጥ ከገቡ ሶስተኛ ቀናቸውን አስቆጥረዋል። ግጭቱን ተከትሎ በመቀሌ ከተማና በክልሉ ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክና የትራንስፖርት አገልግሎት ተጀምሯል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/54841975
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0093
summarization
summarization
news
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ አንቶኒ ብሊንከን ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የወጣው መግለጫ እንዳመለከተው፤ እዚህ ውሳኔ ላይ የተደረሰው በትግራይ ክልል ውስጥ የሚካሄደው ግጭት እንዲቆምና የኤርትራ ወታደሮች ከክልሉ እንዲወጡ፣ የሰብአዊ ዕርዳታ አቅርቦት እንዲሻሻል እንዲሁም በግጭቱ ተሳታፊ የሆኑት ኃይሎች ወደ ድርድር እንዲመጡ ያደረገችው ጥረት ተቀባይነት ባለማግኘቱ ነው ብሏል። በዚህም መሠረት አሁን በሥልጣን ላይ ያሉም ሆኑ የቀድሞ የኢትዮጵያና የኤርትራ መንግሥታት ባለሥልጣናት የአሜሪካ ቪዛ እንዳያገ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የአሜሪካ መንግሥት በኢትዮጵያና በኤርትራ ባለስልጣናት፣ ወታደራዊና የደኅንነት አባላት፣ እንዲሁም በአማራ ክልል ኃይሎችና በህወሓት አባላት ላይ የቪዛ ዕቀባ መጣሉን አስታወቀ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-57222402
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0094
summarization
summarization
news
በቅርቡም ፍሌየር ዓለም አቀፍ ጥናት ፈንድ ከአፍሪካ የሳይንስ አካዳሚ ጋር በመተባበር የመሪነት አቅም ያላቸው አፍሪካውያን ተመራማሪዎችን ለማገዝ ባዘጋጀው ውድድር ላይ አሸንፋ ተሸልማለች። ፍሌየር በሮያል ሶሳይቲ የሚደረግ ፈንድ ነው። • "ይህ ፈጠራ ወደፊት ብዙ ነገሮችን እንደሚቀይር ከአሁኑ መናገር እችላለሁ።'' በውድድሩ ላይ በታዳሽ ኃይል፣ የምግብ ዋስትና፣ ውሀ እና ጤና ላይ ያተኮሩ የምርምር ሥራዎች የያዙ 700 ተመራማሪዎች ለውድድር አመልክተው እንደነበር ዘቢባ የኑስ (ዶ/ር) ትናገራለች። ዘቢባ (ዶ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ዘቢባ የኑስ (ዶ/ር) በአዲግራት ዩኒቨርስቲ መምህርት ስትሆን ከበለስ ኃይል አመንጭቶ የኤሌክትሪክ አቅርቦት ባልደረሰባቸው አካባቢዎች የኃይል አማራጭ መፍጠር ላይ ምርምር እየሠራች ትገኛለች።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/48933119
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0095
summarization
summarization
news
ታዲያ ይህ የሕክምና ጥበብ ወደ እኛ አገርም ተሻግሯል። አሻጋሪው ደግሞ ዶክተር መልካሙ መዓዛ ናቸው። • ሙዚቃ ሳይሰሙ መወዛዋዝ ይችላሉ? • ሙዚቃን ለሰላም በቅዱስ ያሬድ ዘመን ሰዎች ሙዚቃና ቅዳሴን በመጠቀም የታመመ ሰውን ስቃይ በመቀነስ ለታማሚው ምድራዊ ገነትን ለመፍጠር ሲጠቀሙበት እንደነበር በማውሳት ይጀምራሉ - ዶ/ር መልካሙ። በህዳሴ ዘመን ደግሞ የሙዚቃ ሐኪሞች የስሜታችንና የሰውነታችን ተፈጥሯዊ ለውጦችን ለማምጣት ሙዚቃን ለሳይንሳዊ ጥናት እንደተጠቀሙበት ያስረዳሉ። "አሁን ወዳለንበት ክፍለ ዘመን...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ሙዚቃ ጥበብ ነው፤ ስሜት ያድሳል፤ ሕመምን ይሽራል። እንኳን ሰው እንስሳትና እፅዋት በሙዚቃ ይደሰታሉ። ለዚህም ነው ያደጉት አገራት ሙዚቃን አንደ አንድ የሕመም መፈወሻ መድሃኒት እየተጠቀሙበት ያለው።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-43993342
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0096
summarization
summarization
news
ቦርዱ የድምፅ መስጫ ቀንና ሌሎች ከምርጫ ጋር የተገናኙ ክስተቶች የሚከወኑበትን የጊዜ ሰሌዳ ለውይይት ክፍት አድርጓል። ቦርዱ፤ የፓለቲካ ፓርቲዎች፣ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት አስተያየትና ግብዓት እየሰጡበት የሚገኝ ሲሆን፤ በውይይቱ እየተሳተፉ የሚገኙት ባለድርሻ አካላት ምርጫው በነሃሴ ወር እንዲካሄድ መታቀዱ ትክክል አይደለም ብለዋል። ከታኅሣሥ 22 ጀምሮ እስከ መጋቢት መባቻ ድረስ የክልል ምርጫ ቢሮዎች የሚደራጁበት ነው ተብሏል። ከመጋቢት 29 እስከ ሚያዚያ 28 ያለው የአን...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ የዘንድሮው ምርጫ የድምፅ መስጫ ቀን ነሃሴ 10/2012 እንዲሆን ሃሳብ አቅርቧል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/51116647
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0097
summarization
summarization
news
መድሃኔ ተስፋማርያም በህገወጥ የሰዎች አዘዋዋሪነት የሚፈለገው ኤርትራዊው መድሃኔ ይሕደጎ መርእድ ወይም በቅፅል ስሙ "ጄኔራል" ነው በሚል ነበር ለእስር ተዳርጎ የቆየው። ለባለፉት ሶስት አመታትም ተፈላጊው ሰው እሱ እንዳልሆነ ቢወተውትም የሚያምነው አካል አልተገኘም ነበር። •የአንዱ እርግማን ለአንዱ ምርቃን፡ ኢትዮጵያን መጠጊያ ያደረጉ የስደተኞች ታሪክ •አፍጋናዊቷ ስደተኛ በኢትዮጵያ አርብ ዕለት ፍርድ ቤቱ ስህተት እንደሰራ ቢያምንም በህገወጥ ሰዎች ዝውውር ተሳትፎ ነበረው በሚል አምስት አመት ፈርዶበታል።...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የጣልያን ፍርድ ቤት በህገወጥ ሰው ዝውውር የታሰረው ኤርትራዊ የተሳሳተ ሰው መሆኑን በማመን በነፃ አሰናበትቶታል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-48970570
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0098
summarization
summarization
news
ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳሉት "እኛ ያላከበርነው እና ያልታዘዝነው ፍርድ ቤት ነጻና ገለልተኛ ሆነ ማለት ከንቱ ነው" ሲሉ ተደምጠዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ለሕዝብ ተወካዮች ባብራሩበት ንግግራቸው የለውጥ ሀይሉ የፍትህ ስርአቱ ከፖለቲካ ጫና ነጻ እንዲወጣ ራሱን ችሎ እንዲፈርድ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽንና የምርጫ ቦርድ በአንድ እግራቸው እንዲቆሙ የሰራው ስራ ተስፋ ሰጪ ስለመሆኑም አንስተዋል። ነገር ግን የፍትህ ስርአቱ ገለልተኛ ፤ነጻ ይሁን ያለው ይህ ኃይል የፍትህ ውሳኔዎችን የሚቃረን መሆን የለበትም በአስ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በትናንትናው ዕለት በተካሄደው 5ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ ልዩ ስብሰባ ላይ ተገኝተው ማብራሪያ በሰጡበት ወቅት ፍርድ ቤቶች የሚሰጡትን ማንኛውም ውሳኔዎች አስፈጻሚው አካል ማክበር እንዳለበት አሳስበዋል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/54546134
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0099
summarization
summarization
news
ወደዚህ የመጣሁት በአጋጣሚ ነው። መጀመሪያ የመጣሁት ታይላንድ ሲሆን ከሁለት ዓመታት ቆይታ በኋላ ነበር ቪየትናም ቅርብ በመሆኗ ለጉብኝት ወደዚህ ያቀናሁት። እንደደረስኩ ያረፍኩባት በቪየትናም መዲና ሐኖይ ነበር። ከትንሽ ቆይታ በኋላ ሆ ቺ ሚን የምትባለው ሌላኛዋ የቪየትናም ከተማ መጣሁ። በመቀጠልም ሙይኔይን ስጎበኝ በጣም ወደድኳት እናም እዚሁ ለመቆየት አሰብኩ። እንደ አጋጣሚም ሆኖ የነበርኩበት ማረፊያ ውስጥ ደግሞ የበጎ ፈቃድ ሠራተኛ ያስፈልጋቸው ስለነበር፤ እዚያው እያገለገልኩኝ ለመቅረት ወሰንኩኝ። ይሄ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ዲላይት ጌታቸው እባላለሁ። ነዋሪነቴንም በጊዜያዊነት በቪዬትናም ባለችው ሙይኔይ ከተማ አድርጌያለሁ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-43553185
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0100
summarization
summarization
news
ጃፓን ውስጥ ለመሬት የቀረበ አልጋ ይዘወተራል አልጋ አንድ ሰው ራሱን ችሎ መኖሪያ ቤት ሲያገኝ ከሚገዛቸው የቤት ቁሳቁሶች አንዱና ዋነኛውም ነው። ለመሆኑ ስለ አልጋ አመጣጥ ምን ያህል ያውቃሉ? 1. ፍራሽ የዛሬ 77 ሺህ ዓመትም ነበረ የሰው ልጅ ዋሻ ውስጥ ሲኖር የሚተኛው ከእጅ በተሠራ ፍራሽ ላይ ነበር በድንጋይ ዘመን የሰው ልጅ በፍራሽ ይገለገል እንደነበር የታሪክ ምሁሩ ግሬግ ጄነር ይናገራሉ። ይህም ከ77 ሺህ ዓመት በፊት ገደማ ማለት ነው። ደቡብ አፍሪካ ውስጥ ሰዎች በእጃቸው በሠሩት ፍራሽ ላይ ይተኙ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
አልጋን የመሰለ ነገር ምን አለ? ከቤትዎ ለቀናት ርቀው ሲመለሱ የሚናፍቅዎት አልጋዎ ነው። ሲደክምዎ፣ ሲከፉ፣ ሲደሰቱም አልጋ ውስጥ ይገባሉ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/49137138
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0101
summarization
summarization
news
ኢትዮጵያዊያኑ እዚያው ጣሊያን ውስጥ በበሽታው ተይዘው ህክምና ሲደረግላቸው ቆይተው ህይወታቸው ማለፉን ቢቢሲ ያናገራቸው የውጪ ጉዳይ ምንጮች አረጋግጠዋል። በወረርሽኙ የሞቱት ሁለቱም ሰዎች ዕድሜያቸው ከ40 ዓመት በላይ የነበረ ወንድና ሴት ኢትዮጵያዊያን እንደሆኑ የታወቀ ሲሆን አንደኛው ለረጅም ዓመታት ጣሊያን ውስጥ የኖሩ መሆናቸውም ቢቢሲ ለመረዳት ችሏል። አመሻሹ ላይ ያነጋገርናቸው በጣሊያን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ሠራተኛ የሆኑት አቶ ብዙአየሁ ወንድይራድ የሁለቱን ኢትዮጵያዊያን ሞት ለቢቢሲ አረጋግጠው፤ ሟቾቹ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
አውሮፓ ውስጥ በኮሮናቫይረስ [ኮቪድ-19] ክፉኛ ከተጠቁት አገራት መካከል ቀዳሚዋ በሆነችው ጣሊያን ውስጥ ሁለት ኢትዮጵያዊያን በበሽታው ምክንያት ህይወታቸው ማለፉን ቢቢሲ አረጋገጠ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-51942033
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0102
summarization
summarization
news
በተቸማሪም ከመጠን ያለፈ ውፍረት በአሁኑ ጊዜ ዓለምን እያስጨነቀ ለሚገኘው ኮቪድ-19 ያለን ተጋላጭነት ከፍተኛ ሊያደርገው ከመቻሉ በተጨማሪ በጠና መታመምንም ሊያስከትል እንደሚችሉ ይነገራል። ነገር ግን ይህ የሚሆነው ለምንድነው? ከመጠን ያለፈ ውፍረት ለኮሮረናቫይረስ ይበልጥ ተጋላጭ እንደሚያደርግ ሳይሳዊ ማስረጃ አለ? እንግሊዝ ውስጥ 17ሺህ የሚሆኑ በኮቪድ-19 ምክንያት ሆስፒታል የሚገኙ ታማሚዎች ላይ በተደረገ ጥናት ከመጠን በላይ ውፍረት ያላቸው ታማሚዎች ከሌሎቹ ጋር ሲነጻጸር በቫይረሱ የመሞት እድላቸው...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ከመጠን ያለፈ ውፍረት የልብ ህመምን፣ ካንሰርንና የስኳር ህመምን ለመሳሰሉ የተለያዩ በሽታዎች እንደሚያጋልጥ ይታወቃል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-53015655
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0103
summarization
summarization
news
የባርሴሎና የእግር ኳስ ክለብ በፈረንጆቹ ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም. በሚካሄደውና የካታሎንያን ነፃነት በሚወስነው ሕዝበ ውሳኔ ላይ ገለልተኛ መሆን የፈለገ አይመስልም። ማዕከላዊው የስፔን መንግስት የሕዝበ-ውሳኔ ሂደቱን ሕገ-ወጥ በማለት ይኮንነዋል። የሕዝበ-ውሳኔው ጉዳይ አሁን ላይ እየተካረረ የመጣ ሲሆን የስፔን ፖሊስ ሕዝበ-ውሳኔውን እንዲያግዙ የተዘጋጁ ቁሳቁሶችን በቁጥጥር ስር ሲያውል የንቅናቄውን መሪዎችንም ማሰሩም ታውቋል። ዋና ከተማዋ ባርሴሎና የሆነው የካታሎንያ ግዛት ነፃ የምትወጣ ከሆነ የስፔን ላ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የስፔኑ ባርሴሎና የእግር ኳስ ክለብ በካታሎንያ የነፃነት ጉዳይ ላይ ጥግ ቆሞ ተመልካች አይመስልም።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/41424720
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0104
summarization
summarization
news
13 አውሮጳ አገራት ክትባቱን መስጠት አቁመዋል ኦክስፎርድ አስትራዜኒካ ክትባት የደም መርጋትን አስከትሏል የሚለው መረጃ ነው አገራቱን እያወዛገባቸው ያለው፡፡ የተወሰኑ አገራት ክትባቱን መስጠት እንደቀጠሉ ሲሆን አንዳንድ አገራት ግን ነገሮች እስኪጠሩ በሚል ያዝ አድርገውታል፡፡ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ስፔንና ጣሊያን የአውሮፓ ኅብረት ክትባቱን ፈትሾ ችግር የለውም የሚል ሪፖርት ካልሰጠን ለሕዝባችን አናድልም ብለው አቋም ወስደዋል፡፡ ነገር ግን እነ ፖላንድና ቤልጂየም ክትባቱን ለሕዝባቸው መስጠታቸውን እንደቀጠ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የአውሮፓ አገራት አስትራዜኒካ ክትባትን ለሕዝባቸው በማደልና ባለማደል ጉዳይ ለሁለት እንደተከፈሉ ናቸው፡፡
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-56425426
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0105
summarization
summarization
news
ቤንያሚን ኔታኒያሁ እና ቤኒ ጋንዝ እስራኤል ወደ ምርጫ ለመግባት የተገደደችው በስልጣን ላይ ያለው የጥምር መንግሥት በአገራዊ በጀት ጉዳይ ሊስማማ ባለመቻሉ ነው። እስራኤል ባለፉት ጊዜያት ያካሄደቻቸው ምርጫዎች አሸናፊውን ፓርቲ በማያሻማ ሁኔታ ነጥለው የሚለዩ አልሆኑም። የሙስና ክስ ያለባቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ለ6ኛ ጊዜ የሥልጣን ዘመናቸውን መቀጠል ይሻሉ። ኔታንያሁ "የተመሰረተብኝ ክስ ሐሰተኛና ፖለቲካዊ አሻጥር ያለው ነው" ሲሉ ያስተባብላሉ። እስራኤልን በጠቅላይ ሚኒስትርነት ለመምራት ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
እስራኤል በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ ለአራተኛ ጊዜ ምርጫ ለማድረግ ልትገደድ ነው።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-55421007
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0106
summarization
summarization
news
ኦስካር ማግዋያ ወደ ታንዛኒያ ያቀናው የ4 ዓመት ሕፃን ሳለ ከእናቱ ሱዛን ማግዋያ ጋር ነበር። እናቱ ሱዛን የጎዳና ልጆችን የሚደግፍ ግብረ ሰናይ ድርጅት ውስጥ ይሠሩ ነበር። ታዲያ በዚህ አጋጣሚ የማሳይ የደህንነት ጠባቂያቸውን ዳውዲ ማግዋያ ጋር ይተዋወቃሉ። ትውውቁ ወደ ፍቅር አድጎ ትዳር መስርተው ሴት ልጅ ወለዱ። ኦስካርም እህት አገኘ። ኦስካር የማሳይን ቋንቋ፣ ኪስዋሂሊ እንዲሁም የአፍ መፍቻ ቋንቋውን ስዊድንኛ አቀላጥፎ ይናገራል። የማሳይ ባህላዊ ልብስ ከሆነው ሽርጥ ውጭም ሌላ ልብስ አይለብስም። "እ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
በታንዛኒያ የሚኖሩ የማሳይ ጎሳዎችን ባህል የወረሰው የ11 ዓመቱ ስዊድናዊ ከማህበረሰቡ ደስታንና ትችትን አስተናግዷል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-50662318
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0107
summarization
summarization
news
ከዚህ ቀደም እንብዛም የማይታየው እና በዚህ ፈንገስ አማካኝነት የሚከሰተው የሚውኮርማይኮሲስ በሽታ እስከ 50 በመቶ ድረስ ገዳይ ሲሆን የሚተርፉ ሰዎችም አይናቸውን ወይም የመንጋጋ አጥንት ያጣሉ። ከቅርብ ወራት ጀምሮ ግን በሺዎች የሚቆጠሩ ከ ኮቪድ ያገገሙ እና በማገገም ላይ ያሉ ሰዎች በሚውኮርማይኮሲስ ተይዘው ተገኝተዋል። የኮቪድ ህመምተኞችን ለማከም ከዋሉ መድሃኒቶች ጋር ግንኙነት ሊኖረው እንደሚችል ሃኪሞች ጥርጣሬያቸውን ገልፀዋል። በተለይም የስኳር ህመምተኞች ከኮሮና ቫይረስ ነፃ ከሆኑ ከ 12 እስከ 1...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
በህንድ የሚገኙ ክልሎች ‹‹የጥቁር ፈንገስ›› አማካኝነት የሚከሰተው በሽታ በከፍተኛ ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ በወረርሺኝነት እንዲታወጅ የአገሪቱ የጤና ሃላፊዎች ጠየቁ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-57197231
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0108
summarization
summarization
news
ሃርቫርድ ትምህርት ከመጀመሩ በፊት ችግሩን ለመፍታት እየሞከርኩ ነው ብሏል ነዋሪነቱ በሊባኖስ የሆነው የ17 ዓመቱ ተማሪ ኢስማኢል አጃዊ፤ ባለፈው አርብ በቦስተን አውሮፕላን ማረፊያ ከደረሰ በኋላ ለሰዓታት በጥያቄ እንደተፋጠጠ እና የኢምግሬሽን ባለሥልጣናት ስልኩንና ላፕቶፑን ከፈተሹ በኋላ ቪዛው እንደተሰረዘበት አስረድቷል። • የአይኤስ አባል የነበረችው አሜሪካ እንዳትገባ ተከለከለች • አሜሪካ ለፍልስጤም እርዳታ መስጠቷን ለማቆም ዛተች ምንም እንኳን በማህበራዊ ሚዲያ የተላለፉት መረጃዎችን በተመለከተ ምንም...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ፍልስጥኤማዊው የሃርቫርድ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ፤ ጓደኛው በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በሚያጋራቸው መረጃዎች አማካኝነት ወደ አሜሪካ እንዳይገባ በባለሥልጣናት መታገዱን አስታውቋል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-49493109
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0109
summarization
summarization
news
ጤናማ ያልሆነ አመጋገብና አኗኗር ከአምስት ሰዎች አራቱ ላይ ሞት ያስከትላል። ሰዎች ሲጋራ አለማጨስ፤ ጤናማ ያልሆ አመጋብን ማስወገድና ያለማቋረጥ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ማድረግ አለባቸው። ማህበሩ እንደሚለው ከ30 ዓመት በላይ የሆኑ ሰዎች የልባቸውን እድሜ ለማወቅ ምርመራ ማካሄድ ይገባቸዋል። በበይነ መረብ የሚካሄደው ምርመራ ልብ በህመም የመጠቃት እድሉ ምን ያህል እንደሆነ ለማወቅ የሚረዳ ሲሆን፤ ድንገተኛ የልብ ህመምን ቀድሞ ለማወቅም ይረዳል። • አዲሱ የማዋለጃ ቦርሳ የእናቶችን ህይወት እየታደገ ነው...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የእንግሊዝ የማህበረሰብ ጤና ማህበር በሰራው ጥናት መሰረት፤ እድሜያቸው ከ75 ዓመት በላይ የሆኑ ሰዎች ከሚያጋጥሟቸው የልብ ህመሞች መካከል 80 በመቶ የሚሆኑትን ቀድሞ መከላከል ይቻላል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-45412041
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0110
summarization
summarization
news
ባይቅ ኑሪ ማንኩን የተባለችው ሴት፤ ለኢንዶኔዥያ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ይግባኝ ብትልም ተቀባይነት አላገኘችም። ፍርድ ቤቱ "ጨዋነት የጎደለው" ድምጽ በማሰራጨት ጥፋተኛ ያላት ሲሆን፤ የመብት ተሟጋቾች የፍርድ ቤቱን ውሳኔ ኮንነዋል። የመብት ተሟጋቾች ውሳኔው ወሲባዊ ጥቃት የደረሰባቸው ሴቶች ላይ ከፍተኛ ጫና እንደሚያሳድር በመግለጽ ተቃውሟቸውን እያሰሙ ነው። ውሳኔው በመላው ኢንዶኔዥያም ቁጣን ቀስቅሷል። 'ሌጋል ኤድ ፋውንዴሽን ፎር ዘ ፕረስ' የተባለ የመብት ተሟጋች ተቋም ዋና ኃላፊ አዴ ዋሂዲን፤ "ይህ ውሳኔ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
አንዲት ኢንዶኔዥያዊት አለቃዋ ወሲባዊ ትንኮሳ እንደሚያደርስባት ለማሳየት የስልክ ንግግራቸውን ቀድታ ይፋ በማውጣቷ የስድስት ወር እሥር ተፈረደባት።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-48891710
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0111
summarization
summarization
news
ይህ ሕግ በአገር አቀፍ ደረጃ የብሔራዊ የፆታ ጥቃት አድራሾች ምዝገባ ሥርዓት ማካሄድን፣ ጥቃት የደረሰባቸውን ግለሰቦች ማንነት መደበቅንና የተወሰኑ ጥቃት አድራሾችን በኬሚካል ማኮላሸትን ይፈቅዳል። የመድፈር ወንጀሎችን በፍጥነት የሚቋቋሙ ችሎቶች ጉዳዩን እንዲመለከቱ የሚደረግ ሲሆን በአራት ወር ውስጥም ውሳኔ ሰጥተው ፋይሉን ይዘጋሉ ተብሏል። ይህ የፕሬዝዳንቱ ያፀደቁት ሕግ የተሰማው ከላሆሬ ከተማ ወጣ ባለ ስፍራ በቡድን የተደፈረች ሴት ታሪክ የሕዝብ ቁጣና ተቃውሞ ከቀሰቀሰ በኋላ ነው። ጥቃት የደረሰባት ሴት...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የፓኪስታን ፕሬዝዳንት በመድፈር ወንጀል የተከሰሱ ሰዎች በፍጥነት የቅጣት ውሳኔ እንዲተላለፍባቸው እንዲሁም ጠንከር ያለ ቅጣት እንዲጣልባቸው የሚያስችል ሕግ ላይ ፊርማቸውን አኖሩ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-55317806
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0112
summarization
summarization
news
ካት ሮቢንሰን ዊልያምስ "እርጉዝ ሆነሽ እንዴት ከእሳት ጋር ትታገያለሽ!?" የበርካታ ወዳጆቿ ጥያቄ ቢሆንም፤ ካት በበጎ ፍቃደኛነቷ እንደምትገፋበት ትናግራለች። 'ኒው ሳውዝ ዌልስ' ከተባለ የእሳት አደጋ ተከላካዮች ተቋም ጋር እየሠራች ያለችው ካት፤ "የመጀመሪያዋ እርጉዝ እሳት አደጋ ተከላካይ አይደለሁም፤ የመጨረሻዋም አልሆንም" ብላለች። ካት ለቢቢሲ እንደተናገረችው፤ ሰደድ እሳቱ እንዲጠፋ ድጋፍ ማድረግ የምትችልበት አቋም ላይ ትገኛለች። አውስትራሊያ ውስጥ በተነሳው ሰደድ እሳት ሳቢያ ሦስት ሰዎች ሲሞቱ፤...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የ23 ዓመቷ ካት ሮቢንሰን-ዊልያምስ የ14 ሳምንት እርጉዝ ናት። ካት አውስትራሊያ ውስጥ የተነሳውን ሰደድ እሳት ለማጥፋት በበጎ ፍቃደኛነት ከተመዘገቡ አንዷም ነች።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/50400791
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0113
summarization
summarization
news
አቶ ኡሞ ቱቶ እንደሚሉት የአንበሳው ቡድን በሰዎች ላይ የሚያደርሰውን ጉዳት በመጥቀስ የፌደራል የዱር እንስሳት ልማት እና ጥበቃ ባለስልጣን እርምጃ አንዲወስድ ቢያሳውቁም አሁንም አንበሳ በሰዎች ላይ ጉዳት እያደረሰ መሆኑን ተናግረዋል። “እንደ ክልል አንበሳ መግደል አንችልም። ሪፖርት ማድረግ ብቻ ነው የምንችለው” ብለዋል። የዱር እንስሳት ልማት እና ጥበቃ ባለስልጣን የህብረተሰብ አጋርነት እና የዱር እንስሳት ትምህርት ዳይሬክተር አቶ ካህሳይ ገ/ትንሳዬ በበኩላቸው “አጥፊው ቡድን ላይ እርምጃ የሚወስድ ቡድ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
በጋምቤላ ክልል አቦቦ ወረዳ ባለፉት 12 ወራት ብቻ የአንበሳ ቡድኑ 5 ሰዎችን መብላቱን እና በአንድ ሰው ላይ ደግሞ ከባድ ጉዳት ማድረሱን የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ኡሞ ቱቶ ለቢቢሲ ተናገሩ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-53978883
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0114
summarization
summarization
news
ወደ ጫካነት የተቀየረው ስታዲየም ስታዲየሙን ለዛፎች ምቹ አድርጎ ዲዛይን ያደረገው ክላውስ ሊትማን የተባለ ግለሰብ ሲሆን የአየር ንብረት ለውጥና የደን ምንጣሮን ለመከላከል በማሰብ ነው ሃሳቡን ያፈለቅነው ብለዋል አስተባባሪዎቹ። • የማዉ ጫካን ለማዳን 60 ሺ ኬንያውያን ከመኖሪያቸው ተባረሩ • የአማዞን እሳት ሕይወታቸውን ያሳጣቸው ጥንዶች 300 ዛፎችን ማስተናገድ የሚችለው ስታዲየም በአካባቢው ያሉ መሰረታዊ ነገሮችን በሰባት ሳምንታት ውስጥ ተጠናቀውለት የዱር እንስሳትና አእዋፋ መሳብ እንደሚጀምር ይጠበቃል...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
በአውስትራሊያ የሚገኝ አንድ የእግር ኳስ ስታዲየም ለማዕከላዊ አውሮፓ ብርቅዬ የሆኑ ዛፎችን ብቻ ለማቆየት ወደ ጫካነት ተቀይሯል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-49644897
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0115
summarization
summarization
news
በአገሪቱ በዚህ ዓመት ማብቂያ ላይ ሊካሄድ ታቅዶ ባለው የወረርሽኝ ስጋት ምክንያት ምርጫው ወደ ሌላ ጊዜ እንዲዘዋወር ቢወሰንም የትግራይ ክልል ግን ስድስተኛውን ዙር ምርጫ ለማካሄድ እንደወሰነ ማሳወቁ ይታወሳል። በዚህም በክልሉ ለማካሄድ ዕቅድ ከተያዘለት ክልላዊ ምርጫ ጋር በተያያዘ ሁለት የሕግ ረቂቅ ሰነዶች ተዘጋጅተው ማክሰኞ ሰኔ 23/2012 በትግራይ ከሚንቀሳቀሱ ተቃዋሚ የፖለቲካ ድርጅቶች ጋር ለመወየያያት ቀጠሮ መያዙን ለማወቅ ተችሏል። ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ምክክር ከሚደረግባቸው ረቂቅ ሰነዶች አን...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የትግራይ ክልል የራሱን የምርጫ ኮሚሽን ለማቋቋም የሚያስችለው አዋጅ እንዲሁም የምርጫ ሥነ ምግባር አዋጅ አዘጋጅቶ ለውይይት ማቅረቡን ቢቢሲ ያገኘው መረጃ አመለከተ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-53217424
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0116
summarization
summarization
news
በብሔራዊው ቴሌቪዥን እንደተዘገበው ዛሬ አርብ ሐምሌ 10/2012 ዓ.ም በፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ሦስት ክስ የተመሰረተባቸው ሰዎች 17 ሲሆኑ የክስ መዝገቡም እነከሊፋ አብዱራህማን በሚል እንደሚጠራም ተገልጿል። ክስ የተመሰረተባቸው ተጠርጣሪዎቹ እስካሁን ያሉበት ያልታወቁና አብዛኞቹ ሴት ተማሪዎችን አግተዋል በሚል ዐቃቤ የእገታና የጠለፋ ሽብር ወንጀልን ጠቅሶ ነው ክስ የመሰረተባቸው። • የደረሱበት ያልታወቀው ተማሪዎች ስድስት ወር ሆናቸው • የታገቱት ተማሪዎች፡ የቤተሰብ ሰቀቀንና የ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ከወራት በፊት ባልታወቁ ሰዎች ታግተው የደረሱበት ካልተወቁ የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እገታ ጋር በተያያዘ የተጠረጠሩ አስራ ሰባት ሰዎች ላይ የሽብር ወንጀል ክስ ተመሰረተባቸው።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-53447239
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0117
summarization
summarization
news
በተለያዩ ምክንያቶች የሚታዩ መዘናጋቶች አሳሳቢ መሆናቸውን የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ትናንት በነበራቸው መግለጫ ላይ ተናግረዋል። በኢትዮጵያ ባለፈው አንድ ወር ከ15 ቀን በኮቪድ-19 የሚያዙ ሰዎች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን ሚኒስትሯ በዚሁ ወቅት ገልፀዋል። ባለፈው ሳምንት በነበረው አለመረጋጋትና የተለያዩ ሁኔታዎች በሚፈለገው መጠን የኮቪድ-19 ምርመራ ማድረግ አልተቻለም ነበር ያሉት ሚኒስትሯ በዚህም የተነሳ የምርመራው ቁጥር በከፍተኛ ሁናቴ ቀንሷል ብለዋል። ሚንስትሯ አክለውም በተደረጉ ሰልፎችም ሆ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ባለፈው ሳምንት ከሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር ተያይዞ ተቃውሟቸውን ለመግለጽ በወጡ ሰልፈኞች ላይ የታየው መዘናጋት በቀጣይ ወራት በኮቪድ-19 የሚያዙ ሰዎችን ቁጥር ከፍ ሊያደርገው እንደሚችል ስጋት መኖሩ ተገለፀ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-53334224
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0118
summarization
summarization
news
የሕዝብ እንደራሴው የተሰጣቸውን ኃላፊነት ከመረከባቸው በፊት በይፋ ቃለ መሐላ ለማድረግ በስብሰባ አዳራሽ ተገኝተው ነበር። ተመራጩ የሕዝብ እንደራሴ ስማቸው ሲጠራ ከታዳሚው መካከል ወጥተው ወደ መድረኩ አቅንተዋል። በማዕድን ሚንስትር በተባባሪ ሚንስትርነት ተመርጠው የነበሩት ፍራንሲስ ዱላኔ፤ ቃለ መሐላውን መፈጸም ተስኗቸዋል። በቃለ መሐላው የተካተቱ አረፍተ ነገሮችን ለማንበብ ሲያንገራግሩ፣ ቃላት ለማውጣት ተቸግረው ሲንተባተቡም ነበር። የታንዛንያው ፕሬዘዳንት ጆን ማጉፉሊ በተገኙበት መርሃ ግብር፤ የሕዝብ እ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ቃለ መሐላ በአግባቡ መፈጸም የተሳናቸው አንድ የታንዛንያ የሕዝብ እንደራሴ ከኃላፊነታቸው ተነስተዋል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/55255790
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0119
summarization
summarization
news
የሁለቱን ተከሳሾች ጉዳይ ሲመለከት የነበረው የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በትናንትናው [አርብ] ዕለት የእስር ውሳኔ ማሳለፉን ተከትሎ ነው የአቶ በረከት ስምኦን ባለቤት በብይኑ ማዘናቸውን ለቢቢሲ የተናገሩት። "እንዲህ አይነቱ ፍርድ አይገባቸውም። በጣም ያሳዝናል። የፍርድ ሂደቱን ከመጀመሪያው ቀድሞ ለተመለከተው የሚደንቅ ነገር አይደለም" ያሉት ወ/ሮ አሲ፤ የፍርድ ሂደቱ ብዙ መሰናክሎች የነበሩበት እና በርካታ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶች የተፈጸሙበት ነበር ብለዋል። "በፍርድ ቤት ውስጥ ጩኸት እና ጫጫታ በ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የአቶ በረከት ስምኦን ባለቤት ወ/ሮ አሲ ፈንቴ፤ በባለቤታቸው እና በአቶ ታደሰ ካሣ ላይ የተላለፈው ውሳኔ እውነቱን ለሚያውቅ የሚያሳዝን እና የማይገባ ነው አሉ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/52597596
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0120
summarization
summarization
news
ልጇን በሰላም የተገላገለችው እናት ምጥ ውስጥ ሳለች ነበር የኮሮረናቫይረስ ምርመራ የተደረገላት። ሮይተርስ የዜና ወኪል እንደዘገበው ወላዷ እናት በደሴቲቱ ውስጥ በሚገኝና መያዝ ከሚገባው አስር እጥፍ ስደተኞችን በማስተናገድ ላይ በሚገኝ ማዕከል ውስጥ ነበር የቆየችው። ባለስልጣናት በበኩላቸው የሴትዮዋ ሁኔታ ስላሳሰባቸው በሲሲሊ ዋና ከተማ ፓሌርሞ ወደሚገኝ ሆስፒታል ለማዘዋወር መወሰናቸውን ገልጸዋል። ምንም እንኳን የሄሊኮፕተር በረራው አንድ ሰአት ያክል ብቻ የሚፈጅ የነበረ ቢሆንም ሴትዮዋ ግን ሳይታሰብ አየ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ጣልያኗ ላምፔዱሳ ደሴት በሚገኝ እጅግ በተጨናነቀ የስደተኞች ማቆያ ውስጥ የነበረች አንዲት በኮሮናቫይረስ የተያዘች ሴት ወደተሻለ ሕክምና ስፍራ በሄሊኮፕተር እየተወሰደች ሳለ እዛው ሄሊኮፕተሩ ውስጥ ልጇን መገላገሏ ተሰምቷል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-53995048
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0121
summarization
summarization
news
ለነገሩ የመንግሥት መቀመጫ ብቻ አይደለችም፤ አራት ኪሎ። ፕሬሱም እዚያው ነው የከተመው። የጉምቱው ማተሚያ ቤት ማደሪያ፣ የጋዜጣ ቸርቻሪዎች መናኸሪያ...። በ4 ኪሎ እንኳን አንድ መኝታ፣ ግንጥል ጋዜጣም ይከራያል። ፍቃዱ ታዲያ የጋዜጣ መንፈስ በአያሌው የተጫናት ሰፈሩን ይወዳታል። ጋዜጦቿንም እንዲሁ። መጀመርያ በደጃፉ እንደ ጅባ ተነጥፈው የሚሸጡ የኅትመት ውጤቶችን ገርመም አድርጎ ማለፍ ጀመረ። አንስቶ መሸጥ ገቢ እንደሚያመጣ ሲረዳ ከትምህርት ቤት መልስ እንደ ጀብድ ጋዜጣ ማዞር ጀመረ። ከማንበብ ወደ መሸ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ፍቃዱ ማኅተመወርቅ የ4 ኪሎ ልጅ ነው። በጋዜጣ ልክፍት የተመታው ገና ድሮ በብርሃንና ሰላም በኩል ሲያልፍ ነው። ተማሪ ሳለ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/43993341
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0122
summarization
summarization
news
ራሱ የ50 አመት እድሜ ባለፀጋ መሆኑ ደግሞ አግራሞትን ፈጥሯል። ክሌር ለተባለው መፅሄት በሰጠው ቃለ መጠይቅ በዚህ እድሜ ክልል ያሉ ሴቶች "አዛውንትና በዕድሜያቸው የገፉ ናቸው" ብሏል። "በዕድሜያቸው አነስ ያሉ ሴቶችን እመርጣለሁ። የ25 አመት ሴት ሰውነት የሚያስደምም ሲሆን፤ በአንፃራዊው 50 አመት የሞላቸው ሴቶች ሰውነት አይደለም" ብሏል። •"ኢትዮጵያዊ ታሪኮችን ወደ ዓለም አቀፍ የፊልም መድረክ ማምጣት ፈታኝ ነው" ዘረሰናይ መሐሪ •''አዝማሪዎቻችን የሙዚቃ ሳይንቲስቶች ናቸው" አስተያየቱም በማህበራ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ፈረንሳያዊው ደራሲ አምሳ አመት ወይም ከዚያ በላይ ዕድሜ ያሉ ሴቶችን ለማፍቀር እንደሚከብደው መግለፁን ተከትሎ ከፍተኛ ትችቶችን እያስተናገደ ነው።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-46791297
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0123
summarization
summarization
news
"አሁንም ደግሜ እንደምለው ማንም ከግብጽ ውሃ ላይ አንዲት ጠብታ መውሰድ አይችልም፤ ይህ ከሆነ ደግሞ ከሚታሰበው በላይ አደገኛ አለመረጋጋት በአካባቢው ይፈጠራል ሲሉ ተናግረዋል። ፕሬዝደንቱ ጨምረውም "ማንንም እያስፈራራሁ አይደለም፤ ሁልጊዜም ንግግራችን ምክንያታዊና ሚዛናዊ ነው" ብለዋል። ፕሬዝዳንቱ ይህንን የተናገሩት ዛሬ ማክሰኞ ተዘግቶ በሰነበተው የሱዊዝ መተላለፊያ ቦይ ላይ በተገኙበት ጊዜ ሲሆን አገራቸው ከኢትዮጵያና ከሱዳን ጋር የምታደርገው ድርድር እንዲቀጥል ፍላጎት እንዳላት ተናግረዋል። በአምስት ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ኢትዮጵያ እየገነባችው ባለው ግድብ ሳቢያ አገራቸው በምታገኘው የውሃ መጠን ላይ ተጽእኖ የሚፈጠር ከሆነ 'የከፋ አካባቢያዊ ችግር' ይፈጠራል ሲሉ የግብጹ ፕሬዝደንት አብዱል ፋታህ አል ሲሲ አስጠነቀቁ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-56569254
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0124
summarization
summarization
news
እህትማቾቹ ድምፃዊያን ዳናይት (በግራ) እና ሰምሃር (በቀኝ) እህትማማቾቹ ድምፃዊያን፤ ዳናይት እና ሰምሃር ይቅርታ የጠየቁት ሙዚቃው ከተለቀቀ ከሁለት ዓመታት በኋላ ሲሆን ስደተኞች ለሃገራቸው ፍቅር እንዳላሳዩ በሚያመለክተው ዘፈናቸው ምክንያት ከአድናቂዎቻቸው ተቃውሞ ስለገጠማቸው ነው። • ተፈራ ነጋሽ፡ "በነገራችን ላይ ሙዚቃ አልተውኩም" • ድምፅ ፈታዮቹ መረዋዎች አድናቂዎቻቸው እንደሚሉት ድምፃዊያኑ የወጣቶችን ለውትድርና መመልመልን ጨምሮ በኤርትራ ስላለው አስቸጋሪ ሁኔታ ችላ ብለው በርካታ ኤርትራዊያንና...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ሁለት ታዋቂ ኤርትራዊያን ድምፃዊያን ስደተኞችን በተመለከተው ዘፈናቸው ምክንያት ይቅርታ ጠየቁ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-48382821
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0125
summarization
summarization
news
ሃከሩ በትክክል መገመት የቻለው የፕሬዝደንት ትራምፕ የትዊተር ፓስዎርድ - “MAGA2020!” የሚል ነው። ቪክተር ጌቬርስ የተባለው ሃከር ፓስዎርድ ገምቶ ወደ ፕሬዝደንቱ የትዊተር አካውንት ዘልቆ መግባቱ አያስከስሰውም ተብሏል። የኔዘርላንድስ ዐቃቤ ሕግ ቪክተር ይህን የፈጸመው “ስነ-ምግባርን” በተከተለ መንገድ ነው ብሏል። ቪክተር ወደ ፕሬዝደንቱ ትዊተር አካውንት መግባቱን ያስታወቀው ጥቅምት 12 ላይ ሲሆን ለዚህም ማረጋገጫ ይሆኑት ዘንድ ‘ስክሪንሾትስ’ አጋርቶ ነበር። በወቅቱ ግን ዋይት ሃውስ የፕሬዝደን...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የኔዘርላንድስ ዐቃቤ ሕግ አንድ መረጃ መንታፊ የፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ የትዊተር የይለፍ ቃልን በትክክል በመገመት ወደ ትዊተራቸው መግባት መቻሉን አረጋገጠ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-55345219
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0126
summarization
summarization
news
የዩናይትድ ኪንግደም መድኃኒት አምራች የሆነው አስትራዜኔካ የምርት ችግር መኖሩን መጥቀሱ አቅርቦቱ ከሚጠበቀው በታች ይሆናል ማለት ነው፡፡ የአውሮፓ ኮሚሽን በጉዳዩ ዙሪያ ተጨማሪ መረጃዎችን ለማግኘት እየሞከርኩ ነው ብሏል፡፡ በአንዳንድ የአውሮፓ ክፍሎች የፋይዘር-ባዮኤንቴክ ክትባት አቅርቦት በመቀነሱ ምክንያት ክትባቱ በመቆም ላይ ነው፡፡ ከኦክስፎርድ ዩኒቨርስቲ ጋር ክትባቱን የሚሠራው አስትራዜኔካ በመግለጫው ስለ ሁኔታውን ቢጠቅስም ዝርዝር ጉዳዮችን አልሰጠም፡፡ "በአውሮፓው የአቅርቦት ሰንሰለት ውስጥ ባለው...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ሁለተኛው የኮሮናቫይረስ ክትባት አምራች አቅርቦትን አስመልክቶ ማስጠንቀቂያ መስጠቱ የአውሮፓ ሕብረት የክትባት ስርጭትን ተስፋ አስቆራጭ አድርጎታል ተባለ፡፡
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/55777884
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0127
summarization
summarization
news
ምክንያቱ ደግሞ የላክሽልኝ ቆሻሻ አደገኛ እና ለጤና ጠንቅ ስለሆነ ነው ብላታለች። የስሪ ላንካ የጉምሩክ ኃላፊዎች እንደተናገሩት ከተላኩት 263 ኮንቴይነገሮች ውስጥ በብዙዎቹ ከሆስፒታል የወጡ ለጤና ጎጂ የሆኑ ቆሻሻዎች ተገኝተውባቸዋል። ቆሻሻ የያዙ ኮንቴይነሮችን ወደ ስሪ ላንካ የሚያስመጣው አንድ የግል ድርጅት ነው። ለወትሮ ከነዚህ ቆሻሻዎች በመልሶ ማደስ ሂደት ፍራሽ፣ ምንጣፍና የመሳሰሉት በስሪ ላንካ ይመረቱባቸው ነበር። አሁንም ቢሆን ብዙዎቹ የቆሻሻ ኮንቴይነሮች በመጋዘን የሚገኙ ሲሆን እጅግ አደገኛ ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ስሪ ላንካ 21 ኮንቴይነር ሙሉ ቆሻሻ ወደ ዩናይትድ ኪንግደም መለሰች።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/54308131
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0128
summarization
summarization
news
በቤይጂንግ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ውስጥ በሚንስትር ማዕረግ የሕዝብ ዲፕሎማሲ ክፍል ኃላፊ የሆኑት አቶ ሳሙኤል ፍጹምብርሃን ለቢቢሲ እንደገለጹት፤ በቻይና መዲና በሚገኘው የቤይጂንግ የውጪ ጥናት ዩኒቨርስቲ ውስጥ የአማርኛ ትምህርት በመጀመሪያ ዲግሪ ሊሰጥ መሆኑን ገልጸዋል። ዲፕሎማቱ ጨምረውም በቻይናውያን ዘንድ የአማርኛ ቋንቋን ለመማር ያለው ፍላጎት እየጨመረ በመምጣቱና የሁለቱ አገራት ግንኙነት እየጠነከረ ስለሆነም ቋንቋውን በመጀመሪያ ዲግሪ ለመስጠት መወሰኑንም ጠቅሰዋል። በዚህም መሰረት በቤይጂንግ የሚገኘው ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ከኢትዮጵያ ጋር ጥብቅ ምጣኔ ሀብታዊ ትስስርን ባለፉት አስር ዓመታት በፈጠረችው በቻይና ዜጎች መካከል የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፍላጎት እጨመረ መምታቱ ተነገረ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-54254982
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0129
summarization
summarization
news
ሠርጋቸውን አቅደው የነበረው ግንቦት ወር ላይ ቢሆንም የኮሮናቫይረስ ወረርሽን መከሰትና በአጭር ጊዜ ውስጥም ከአገርም ሆነ ከዓለማችን ላይ ገለል ሊል እንደማይችል ስላመኑ ሃሳባቸውን ቀየሩ። ስለዚህ የጋብቻ ቀናቸውን ካሰቡት ጊዜ አሳጠሩት። እዚህ ላይ አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ትዝ አላቸው። ለአምስት ወራት በታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከአራት በላይ ሆኖ መሰብሰብ እና ሠርግም ሆነ ሌላ ድግስ ተከልክሏል። ታዲያ እንዴት አድርጎ ሠርግን በአራት ሰው ብቻ ማካሄድ ይቻላል? የጥንዶቹ እናት አባት ብቻ አራት ይሆናሉ።...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ሙለታ ጉርሜሳ እና እመቤት ምስጋና እሁድ (በ18/8/2012) እለት ነው የጋብቻ ሥነ ሥርዓታቸውን የፈፀሙት።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/52498994
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0130
summarization
summarization
news
በእንግሊዟ ከተማ ኮቨንትሪ የምትኖረው የ30 ኣመቷ ሳልማ ማብሩክ 24 ሳምንት ሳይሞላቸው በፅንስ በመጨንገፍ ምክንያት የሞቱ አስራ ሁለት ልጆቿን ማስመዝገብ ኣልቻለችም ነበር። እናቲቷ እንደተናገረችው ወላጆች በፅንስ መጨንገፍ ምክንያት ለሞቱ ልጆቻቸው ሰነድ ማግኘት መቻላቸው "ግሩም ነው።" የህግ ክለሳው የሚካሄደው በሀዘን ወቅት በሚያፅናኑ ባለሙያዎችና በኣዋላጇ ሳም ኮሊንግ ነው። ዜናው ይፋ የሆነው በአመቱ መባቻ በእንግሊዙ የጤና ዲኤታ ጀርሚ ሀንት ነበር። በኮቨንትሪ የህክምና ማስተማርያ ሆስፒታል የምትሰራ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ሃያ ልጆቿን በፅንስ መጨንገፍና በሾተላይ (ማህፀን ውስጥ ሞተው የሚወለዱ) ሳብያ ያጣች እናት ከ 24 ሳምንታት በፊት ፅንስ መጨንገፍ የሚገጥማቸው እናቶች የልጃቸውን ሞት እንዲያስመዘግቡ የሚያስችለውን የህግ ክለሳ በደስታ ተቀበለች።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/43749636
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0131
summarization
summarization
news
ተማሪዎቹ በታገቱበት ትምህርት ቤት አቅራቢያ መንግሥት ተጨማሪ ጸጥታ አስከባሪ ኃይል አሰማርቷል በሰሜን ምዕራባዊ ናይጄሪያ ተማሪዎች ታግተውበታል ተብሎ የተገመተ አካባቢ በመንግሥት ወታደሮች መከበቡን የአገሪቱ ፕሬዝዳንት ሙሀመዱ ቡሃሪ ቃል አቀባይ አስታውቀዋል። አሥር ተማሪዎች በታጣቂዎች ተይዘው እንደሚገኙ ቃል አቀባዩ ጋርባ ሼሹ የገለጹ ሲሆን ጠፍተዋል ከተባሉት ተማሪዎች ቁጥር አንጻር ግን አሁን የተገለጸው ቁጥር በጣም አነስተኛ ነው ተብሏል። በሰሜን ምዕራባዊ ናይጄሪያ ካትሲና ግዛት በሚገኘው የወንዶች ት...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
አሥር ታዳጊዎችን አግተው የሚገኙት ታጣቂዎች መከበባቸውን የናይጄሪያ መንግሥት አስታወቀ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-55298801
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0132
summarization
summarization
news
ጠቅላይ ሚንስትር ኢምራክ ከሀን "እየተባባሰ የመጣው የእስልምና ጥላቻ፤ በተለይ በማኅበራዊ ሚዲያ ጽንፈኝነት እና ግጭትን እያባባሰ ነው" ብለዋል በደብዳቤው። ጠቅላይ ሚንስትሩ ትላንት የፈረንሳይ ፕሬዘዳንት ኢማኑኤል ማክሮን "እስልምናን እያጥላሉ ነው" ብለው መተቸታቸው ይታወሳል። ፌስቡክ የጥላቻ ንግግርን ከገጹ የማንሳት መርህ አለው። ፌስቡክ በጥላቻ ንግግር የሚመድበው ዘር፣ ብሔር፣ ዜግነት፣ ሃይማኖትን መሠረት አድርጎ ሰዎችን ማጥላላት ወይም ጎጂ መድልዎ ማድረግን ነው። ጠቅላይ ሚንስትሩ በትዊተር ገጻቸው ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የፓኪስታኑ ጠቅላይ ሚንስትር ኢምራክ ከሀን እስልምናን የሚያጥላሉ ይዘቶች ከፌስቡክ እንዲታገዱ ለፌስቡክ ኃላፊ ማርክ ዙከርበርግ ደብዳቤ ጻፉ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/54689439
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0133
summarization
summarization
news
የፖለቲከኛ እስረኛ ማን ነው? ይህን ተከትሎም ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በእስር ላይ የሚገኙ ፖለቲከኞችና ሌሎች ግለሰቦች ክሳቸው ተቋርጦ ወይም በምህረት እንዲፈቱ መወሰኑን ተናግረዋል። ከሰዓታት በኋላ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽህፈት ቤት የፌስ ቡክ ገፅ ላይ ከላይ የሰፈረው ጽሁፍ ተሻሽሎ "በራሳቸው የጥፋት ድርጊት ምክንያት በአቃቢ ህግ ጉዳያቸው ተይዞ በእስር የሚገኙና የተፈረደባቸው የተለያዩ ፖለቲከኞችም ሆነ ሌሎች ግለሰቦች የተሻለ ሃገራዊ መግባባት ለመፍጠርና የዲሞክራሲ ምህዳሩን ለማስፋት በማሰብ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
አራቱ የኢህአዴግ አባል ድርጅት መሪዎች ባለፈው ሳምንት የተጠናቀቀውን የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብስባ ውሳኔን በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-42617218
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0134
summarization
summarization
news
ራሺድ ቻርለስ በፈረንጆች 2015 ዓ ም ለ148 ሰዎች ሞት ምክንያት የሆነውን ጥቃት በማቀናበር የተከሰሰው ታንዛኒያዊ ራሺድ ቻርለስ ነው ራሱን ያጠፋው። የኬንያ መገናኛ ብዙሃን ፖሊስና የእስር ቤት ኃላፊዎችን ጠቅሰው እንደዘገቡት በጋሪሳ ዩኒቨርስቲ ለአራት ቀናት በቆየ የዕገታና የግድያ ጥቃት ውስጥ እጁ አለበት የሚባለው ይህ ተከሳሽ ራሱን ያጠፋው እስር ቤት ውስጥ ነው። ጋሪሳ ዩኒቨርስቲ ላይ ጥቃት ካደረሱት ውስጥ አራቱ ቀንደኛ አቀናባሪዎች በጥቃቱ ወቅት መገደላቸው ተነግሯል። ራሱን አጠፋ የተባለው ይህ ታ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ከአምስት ዓመት በፊት በምሥራቃዊ ኬንያ ውስጥ በሚገኝ ዩኒቨርስቲ ላይ በተፈጸመን የሽብር ጥቃት ውስጥ ቁልፍ ሚና ነበረው የተባለው ግለሰብ እስር ቤት ውስጥ እራሱን አጠፋ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-55127347
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0135
summarization
summarization
news
የህወሃት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል እና የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር የነበሩት ወ/ሮ ፈትለወርቅ ገብረ እግዚአብሄር በጠቅላይ ሚንስትሩ ሹም ሽር ከስልጣናቸው ከተነሱት መካከል ተጠቃሽ ናቸው። በተመሳሳይ የህወሃት ከፍተኛ አመራር የሆኑት በምክትል ከንቲባ ማእረግ የአዲስ አበባ ከተማ የትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊው ሰለሞን ኪዳነ (ዶ/ር) ከስልጣን እንደሚነሱ ደብዳቤ እንደደረሳቸው ለቢቢሲ አረጋግጠዋል። ይህን ተከትሎ ህወሃት ባወጣው መግለጫ አባላቱን ከፌደራል ከፍተኛ የሃላፊነት ደረጃዎች እንዲሁም ከአዲስ አበባ ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ከትናንት በስቲያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የሚኒስትሮች ሹም ሽር ማድረጋቸው ተሰምቷል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-51229784
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0136
summarization
summarization
news
ኮሮና ዲ ቭራይስ ስምንት አመቱ ነው። ለቶም ሃንክስና ባለቤቱ መጀመሪያ ደብዳቤ የጻፈው በኮሮና ታመው ክዊንስላንድ ተቀምጠው በነበረበት ወቅት ነው። ለልጃቸው ኮሮና ሲሉ ስም የሰጡ ቤተሰቦችም ሆኑ ልጁ ስሙ እንዲህ ከሩቅ የሚሸሽ ቫይረስ፣ በሳይንስም ሆነ በሃይማኖት ለማጥፋት ቀን ተሌት የሚተጋ ወረርሽኝ መሆኑን አያውቁም ነበር። •ኮሮናቫይረስ ሰዎችን ከእምነታቸው እየለየ ይሆን? •ኬንያ ከለይቶ ማቆያ ያመለጡ ሰዎችን እያደነች ነው "አንተና ባለቤትህ የኮሮናቫይረስ መያዛችሁን ከዜና ላይ ሰማሁ" ካለ በኋላ " ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ቶም ሃንክስ ለአውስትራሊያዊው ታዳጊው ኮሮና፣ በስሙ የተቀረፀ መተየቢያ እና የእጅ ጽሁፍ የሰፈረበት ደብዳቤ ላከ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-52407689
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0137
summarization
summarization
news
ትራምፕና ምክትላቸው ፔንስ በጠሩት ጋዜጣዊ መግለጫ ኮሮናቫይረስ የአሜሪካ ሕዝብ ላይ የሚደቅነው አደጋ ዝቅ ያለ ነው ሲሉ ተናግረዋል። ሁለቱ ባለሥልጣናት መግለጫ የሰጡት ኮቪድ-19 የተሰኘ ስያሜ የተሰጠው ኮሮናቫይረስ ከቻይናዋ ዉሃን ግዛት ተነስቶ በዓለም ዙሪያ በፍጥነት መዛመቱን ተከትሎ ነው። ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ እስካሁን 60 ሰዎች በኮሮናቫይረስ መያዛቸው ተዘግቧል። ባለሥልጣናቱ ጋዜጣዊ መግለጫ ከሰጡ ከጥቂት ደቂቃ በኋላ አንድ ግለሰብ በኮሮና መያዙ ተዘግቧል። በራስ መተማመን የሞላቸው ትራምፕ፤ ዩኤስ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ምክትላቸውን ማይክ ፔንስ መንግሥትን ወክለው ኮሮና ቫይረስን እንዲከላከሉላቸው ሾሟቸው።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-51655631
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0138
summarization
summarization
news
እንደ ተመራማሪዎቹ ከሆነ 560 ጤናማ በጎ ፈቃደኞችን መሠረት ያደረጉት የምዕራፍ ሁለት ግኝቶች "አበረታች" ናቸው። በምዕራፍ ሦስት ደግሞ ክትባቱ ኮቪድ -19 የያዛቸው ሰዎችን ይከላከል እንደሆነ ይጥናል፡፡ የዚህ ምዕራፍ ወሳኝ ውጤቶች በሚቀጥሉት ሳምንታት ይጠበቃሉ፡፡ ፋይዘር-ባዮኤንቴክ፣ ስፑትኒክ እና ሞደርና የተሰኑ ሦስት ክትባቶች በሦስተኛ ምዕራፍ ሙከራዎች ጥሩ ውጤት ማስመዝገባቸውን ሪፖርት አድርገዋል። አንዱ ክትባት ደግሞ ከ65 ዓመት በላይ ከሆኑ ሰዎች መካከል 94 በመቶ የሚሆኑት ከኮቪድ -19 ሊጠ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የኦክስፎርድ ኮሮናቫይረስ ክትባት በ60 ዎቹ እና በ70ዎቹ የዕድሜ ክልል ያሉ ሰዎችን በሽታ የመከላከል አቅም ጠንካራ በሆነ መልክ ማነቃቃቱ ለቫይረሱ ይበልጥ ተጋላጭ የሆኑና በዕድሜ የገፉ ሰዎቸን ሊጠብቅ ይችላል የሚል ተስፋን ፈንጥቋል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-55003308
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0139
summarization
summarization
news
በፈረንጆች 2011 የራሱን መንኮራኮር ጡረታ እንድትወጣ ካደረገ በኋላ ሌላ የተሻለ አማራጭ አግኝቷል። መንኮራኮር መከራየት። ስፔስ-ኤክስ የግል ንብረት ነው። ታክሲ ወደ ህዋ ይልካል፤ ሳተላይትን ወደ ምድር ምህዋር ያመጥቃል። አሁን ደግሞ ከናሳ ጋር ሽርክና ገብቶ ሳይንቲስቶችን ወደ ዓለም አቀፉ የህዋ ጣቢያና ወደ ህዋ ሊወስድ ጣጣውን ጨርሷል። ስፔስ-ኤክስ የማን ነው? ስፔስ-ኤክስ በ2002 ነው ሥራ የጀመረው። በርካታ ነገሮችን አሳክቷል። የሩቅ ዓላማው የሰው ልጅ በሌላ ፕላኔት መኖር እንዲችል ማድረግ ነው።...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የአሜሪካ የህዋ ሳይንስ ማዕከል ናሳ ከዚህ ቀደም መንኮራኮር ተከራይቶ አያውቅም። በራሱ መንኮራኮር ነበር የሚወነጨፈው ወይም የሚያስወነጭፈው።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-52812268
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0140
summarization
summarization
news
የትራምፕ አስተዳደር ከዚህ በኋላ መድኃኒት አምራቾች ምርታቸውን በቴሌቪዥን መስኮት ሲያስተዋውቁ ዋጋቸውን መጥቀስ የግድ ይላቸዋል ሲል አዟል። ትራምፕ በምረጡኝ ቅስቀሳቸው ወቅት የመድኃኒት ዋጋን እቀንሳለሁ ሲሉ ቃል ገብተው ነበር፤ ለዚህ ሃሳባቸው ደግሞ ከሁለቱም አውራ ፓርቲዎች ድጋፍ አልተለያቸውም። • አሜሪካ የቬንዙዌላ መንግሥትን አሰጠነቀቀች አንድ ጂሊያድ የሚባል ኩባንያ ባለቤት ለዚሁ ጉዳይ ይፈለጋሉ ተብለው ወደ ምክር ቤት ተጠሩ። የዴሞክራቲክ ፓርቲ ተወካይ የነበሩት አሌክሳንድሪያ ኦካዚዮ - ኮርቴዝ ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የአሜሪካ መድኃኒት አምራቾችን ከመክሰስ ሰማይ ማረስ ይቀል ነበር። አሁን ግን ግዙፎቹ አምራቾች ይንገዳገዱ ይዘዋል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-48494205
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0141
summarization
summarization
news
ይህን ተከትሎ በርካቶች ደስታቸውን በመግለፅ ላይ ናቸው። በትላልቅ የአሜሪካ ከተሞች ያሉ የጆ ባይደን ደጋፊዎች አደባባይ ወጥተው ደስታቸውን እየገለፁ ነው። የትራምፕ ደጋፊዎች ደግሞ በተቃራኒው ተቃውሞ ላይ ናቸው። የጆ ባይደን መመረጥ ይፋ ከሆነ በኋላ በርካታ የዓለም መሪዎች ተመራጩን ፕሬዝደንት እንኳን ደስ አለዎ እያሉ ይገኛሉ። የኢትዮጵያው ጠ/ሚ አቢይ አሕመድ በትዊተር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት ጆ ባይደንን 'እንኳን ደስ አለዎ' በለዋለቸዋል። የኤርትራው ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂም ለተመራጩ ፕሬዝ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ጆ ባይደን ተቀማጩ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕን በማሸነፍ የአሜሪካ ፕሬዝደንት ሆነው ተመርጠዋል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-54863327
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0142
summarization
summarization
news
የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ስለ አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ባወጣው ዝርዝር ማብራሪያ ላይ እንዳመለከተው ውሳኔው በመላው አገሪቱ ተግባራዊ የሚደረግ ሲሆን የሚወሰዱ እርምጃዎችን በዝርዝር ከማስቀመጥ ተቆጥቧል። ለዚህም በሰጠው ማብራሪያ ላይ "ዝርዝር እና ቋሚ የመብት እገዳዎችን እና እርምጃዎችን ከመዘርዘር ይልቅ እንዳስፈላጊነቱ ተለዋዋጭ በሆነ ሁኔታ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ በማውጣት እገዳዎችን እና እርምጃዎችን እንዲደነግግ" አዋጁ ስልጣን እንደሰጠ አመልክቷል። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን የማስፈጸም ኃላፊነትን ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ኢትዮጵያ እየተስፋፋ ያለውን የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመቆጣጠር ያወጠችው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለአምስት ወራት ተግባራዊ እንደሚሆን ተገለጸ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-52217126
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0143
summarization
summarization
news
በጉግል ኧርዝ ላይ የሚገኘው የጋዛ ከተማ ምስል የደበዘዘ ነው እነዚህን መረጃዎች ተጠቅሞ ምርምር የሚያደርገው ሳሚር "ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን የሳተላይት ምሥሎችን፤ በእስራኤል እና ፍልስጤም ድንበሮች አካባቢ ማግኘት አለመቻላችን ወደ ኋላ ጎትቶናል" ይላል። በእስራኤልና በፍልስጤም ድንበር አካባቢ ምንም እንኳ ከፍተኛ ጥራት ያላቸው ምሥሎችን የሚያቀርቡ ኩባንያዎች ቢኖሩም ጉግል ኧርዝ የተሰኘው መተግበሪያ ላይ የሚታየው የሳተላይት ምሥል ግን ጥራቱ የወረደ ነው። እነዚህን ምሥሎች ተጠቅሞ በጋዛ ከተማ መኪኖችን ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ይህ ጉዳይ ለማንኛውም ግለሰብ ይፋዊ የሆነ መረጃን ተጠቅመው ጥቃት እና ውድመት የደረሰባቸውን አካባቢዎችን የሚከታተሉ ተመራማሪዎች ዐይን ውስጥ ከገባ ቆይቷል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-57140210
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0144
summarization
summarization
news
መቼም ካገርህ ወጥተህ ሌላ ቦታ ስትሄድ ዋናው አስቸጋሪ ነገር ቋንቋ ነው። ምክንያቱም ቋንቋውን የማያውቅ ሰው መስማትም፤ መናገርም እንደማይችል ሰው ነህ ማለት ነው። እኔ ግን እድለኛ ሆኜ አክስቴ ጋር ስለገባሁኝ ብሶቴንና ችግሬን የመግለጽና ሲከፋኝ የምጽናናበት አጋጣሚ ነበረኝ። ቋንቋውን ለመልመድ አራት ወይም አምስት ወራት ብቻ ነው የፈጀብኝ። ወዲያው ደግሞ ስራ ጀመርኩኝ። በመሃል ግን ፍቅር ያዘኝና ወደ ትዳር አለም ገባሁ። በህይወቴ የተከፋሁበትና ያዘንኩበት ወቅት ደግሞ ፍቅሩ ጠምዶኝ ከሃገሬ ካስቀረኝ ባ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
አስመረት በርሄ እባላላሁ። ተወልጄ ያደግኩት ጎንደር ክፍለ ሃገር ሲሆን፤ እ.አ.አ. በ1995 እስራኤል ለጉብኝት መጥቼ ሁኔታው ስለተመቸኝ እዚሁ ቀረሁ። ከአራት ወይም አምስት ወራት በኋላ ትዳር በመመስረቴ ጥሩ የመሰንበት ምክንያት ሆነልኝና ይሀው እዚህ እገኛለሁ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-45036389
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0145
summarization
summarization
news
የኦሮሚያ ክልል ኮሚኒኬሽን ቢሮ ሀላፊ ነገሪ ሌንጮ (ዶ/ር) ለመገናኛ ብዙሃን በሰጡት መግለጫ፤ የፖለቲካ ዓላማ ለማሳካት ገንዘብ በመመደብ የሕብረተሰቡን ሰላም ለማወክ ከአዲስ አበባ ጀምሮ የተንቀሳቀሰ ቡድን አለ ብለዋል። «የቡድኑ አባላት 99 ግለሰቦች ናቸው» ያሉት ደ/ር ነገሪ፤ የቡድኑ አባላት የሆኑ ግለሰቦች የጦር መሳሪያ፣ ተሽከርካሪ፣ የባንክ የሂሳብ ደብተሮች እና የቡራዩ ከተማ መሬት አስተዳደር ሀሰተኛ ማህተም ይዘው በቁጥጥር ሥር ውለዋል ብለዋል። አባላቱ ሃሰተኛ የብር ኖቶችን ጨምሮ መጠኑ ከፍተኛ ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
በቡሩዩ እና አካባቢዋ ጥቃት ፈጽመዋል ተብለው ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር በዋሉ ግለሰቦች የባንክ ሂሳብ ውስጥ 8 ሚሊዮን ብር መገኘቱን መንግሥት ገለጸ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/45568396
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0146
summarization
summarization
news
የኮሮናቫይረስ ህሙማንን ለመለየት የሚደረገው ምርመራና ህሙማኑ በሽታውን ሊያስተላልፉባቸው ይችላሉ ከተባሉ ሰዎች ጋር የሚኖራቸውን ንክኪ ለይቶ ለማወቅ መጠጥ ቤቶች ደንበኞቻቸውን እንዲመዘግቡ ሊጠየቁ እንደሚችሉ የጤና ሚኒስትሩ ማት ሐንኮክ ተናግረዋል። "ሁሉን ነገር ከመክፈታችን በፊት ስጋት አለመኖሩን ለማረጋገጥ ያስፈልጉ ብለን ካሰብናቸው ነገሮች መካከል ይህ አንዱ ነው" ሲሉ ሐንኮክ ለስካይ ኒውስ ዛሬ ተናግረዋል። በተጨማሪም "የበሽታውን መዛመት እንደሚቀንሰው የሚታወቀውን የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብልን...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
እንግሊዝ ውስጥ ያሉ መጠጥ ቤቶች የደንበኞቻቸውን አድራሻ መዝግበው የመያዝ ግዴታ ሊኖርባቸው እንደሚችል የአገሪቱ ጤና ባለስልጣን ገለጹ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-53126754
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0147
summarization
summarization
news
በአሜሪካ የተሰሩት የፊት ጭምብሎች በታይላንድ ባንኮግ መያዛቸውን የበርሊን መንግሥት አስታውቋል። ኤፍኤፍፒ2 የተሰኙት ጭምብሎች የተዘጋጁት በበርሊን የፖሊስ ኃይል ትዕዛዝ የነበረ ቢሆንም በእጃቸው ሳይገባ ቀርቷል። የጀርመን የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር አንድሪያስ ጌሴል፤ ጭምብሎቹ ወደ አሜሪካ ሳይመለሱ እንዳልቀሩ ተናግረዋል። ጭምበሎቹን ያመረተው የአሜሪካው ኩባንያ በበኩሉ፤ በፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ በተጣለው ሕግ 3 ሚሊየን የሚሆኑት ጭምበሎቹ ወደ ሌሎች አገራት እንዳይላኩ ተከልክለዋል ብሏል። ፕሬዚደን...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
አሜሪካ ለጀርመን የተዘጋጀ 200 ሺህ የፊት ጭምብል (ማስክ) ወደ ራሷ በማዞር ተከሰሰች፤ ድርጊቱ "ዘመናዊ ወንበዴነት" በሚልም ተወግዟል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-52163855
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0148
summarization
summarization
news
ነገር ግን አበረታች መድሃኒት አለመውሰዳቸውን ማረጋገጥ የሚችሉ የሩሲያ ሯጮች የሩሲያን ሳይሆን ነፃ ሰንቅ ዓላማ አንግበው መሳተፍ እንደሚችሉ ዓለም አቀፉ የኦሊምፒክ ኮሚቴ አስታውቋል። ይህ እገዳ እንደ አውሮፓውያኑ በ2014 በሩሲያ ሶቺ ተዘጋጅቶ በነበረው ውድድር ላይ በመንግሥት እውቅናና ድጋፍ ስፖርተኞች አበረታች መድሃኒት ወስደዋል በሚል ምርመራ መደረጉን ተከትሎ ነው። "ከዚህ ጥፋት በኋላ ጉልህ መስመር ማስመር ያስፈልጋል" ብሏል ዓለም አቀፉ ኦሊምፒክ ኮሚቴ። የዓለም አቀፉ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ውሳኔ በመላዋ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ዓለም አቀፉ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ከአበረታች መድሃኒት ጋር በተያያዘ ሩሲያ በቀጣዩ የፈረንጆች ዓመት በፒዮንግቻንግ በሚደረገው ኦሊምፒክ ውድድር ላይ እንዳትሳተፍ እገዳ ጣለባት።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-42248528
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0149
summarization
summarization
news
በመቶዎች የሚቆጠሩ ግለሰቦች በተሰበሰቡበት በእስልምና እምነት መሠረት አስከሬኑ በሌለበት የሐዘን ሥርዓት በኬንያዋ የባህር ዳርቻ ከተማ ሞምባሳ በሚገኘው በታዋቂው የባሉች መስጊድ ውስጥ ተፈፅሟል። አስከሬኑ በሌለበት የሃይማኖታዊ የሐዘን ሥርዓቱ መፈፀሙ ቤተሰቦቹ አስከሬኑ እንደማይጠብቁ እንደሚያሳይ የቢቢሲው ጋዜጠኛ ዋዚር ሀስሚን ገልጿል። •"የሞተው የኔ ያሬድ ነው ብዬ አላሰብኩም" የካፕቴን ያሬድ የ11 አመት ጓደኛ ታዋቂው የሞምባሳ ጦማሪ ኦሚ ዳላህ የሥርዓቱን ቪዲዮ በገፁ ላይ የለጠፈ ሲሆን የካፕቴን ያሬ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ከጥቂት ቀናት በፊት የተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ET 302 ዋና አብራሪ የነበረው ያሬድ ጌታቸው ሃይማኖታዊ የሐዘን ሥርዓት በሞምባሳ በትናንትናው ዕለት ተካሂዷል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-47550405
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0150
summarization
summarization
news
ተፈናቃዮቹም በተለያዩ ጊዜያዊ መጠለያ ጣቢያዎች ይገኛሉ፡፡ ቢቢሲ አማርኛም በርካታ ተፈናቃዮች የሚገኙበትንና ከጎንደር በ38 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው የአይምባ መጠለያ ጣቢያ ተገኝቶ ነበር፡፡ •"እስካሁን ሙሉ የሰውነት ክፍል ማግኘት እንደተቸገርን ለቤተሰብ እያስረዳን ነው" አቶ ተወልደ ገ/ማርያም በስፍራው የእርዳታ እህል ክፍፍል እየተደረገ ነበር የደረስነው፡፡ ሕጻናት፣ ነፍሰ ጡር ሴቶች ፣ አዛውንት፣ ወጣቶች መጠለያ ለማለት በሚያስቸግር ሁኔታ በእንጨት ግድግዳ ብቻ የቆሙ ጅምር ቤቶች ታዛ ስር ተኮል...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በተፈጠረ ግጭት የሰው ሕይወት ጠፍቷል፤ ንብረት ወድሟል፤ በርካታ ሰዎችም ያፈሩትን ንብረትና የኖሩበትን ቀዬ ጥለው ወጥተዋል፡፡
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-47566853
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0151
summarization
summarization
news
ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ ምንጮች ለቢቢሲ እንዳረጋገጡት አቶ በረከት የሥራ መልቀቂያ ጥያቄያቸውን ለጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ አስገብተዋል። አቶ በረከት ስምኦን ለበርካታ ዓመታት በቦርድ ሰብሳቢነት ሲመሩት ከነበረው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክም ሊለቁ እንደሆነ ባለፈው ሳምንት ተነግሯል። አቶ በረከት ባለፈው ሳምንት የሥራ መልቀቂያ ደብዳቤያቸውን ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ማስገባታቸው የተነገረ ሲሆን፤ ለመጨረሻ ጊዜ በቢሮአቸው ተገኝተው የነበሩት ሀሙስ ዕለት ነበር። አቶ በረከት በተመሳሳይ ጊዜ ከሁለት የሃላፊነት...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
በኢትዮጵያ ፖሊሲ ጥናት ምርምር ማዕከል የኢንዱስትሪ ዘርፍ መሪ ሚኒስትር ሆነው ሲያገለግሉ የነበሩት አቶ በረከት ስምኦን ሃላፊነታቸውን በፈቃዳቸው ለመልቀቅ ጥያቄ አቀረቡ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-41641364
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0152
summarization
summarization
news
ዘጋቢያችን እንደገለጸው የጦር አውሮፕላን ድምጽ በተሰማበት ጊዜ በነዋሪዎች ዘንድ መደናገጥ ተፈጥሮ የነበረ ሲሆን፤ በሰዎች ላይ ጉዳት አለመድረሱን ገልጾ የነበረ ሲሆን፤ የአይን እማኞች ግን አንድ ሰው የመቁሰል ጉዳት እንደደረሰበት ተናግረዋል። የአስቸኳይ ጊዜ መረጃ ማዕከል ዛሬ ማክሰኞ ባወጣው መግለጫ ጥቃቱ ከመቀሌ ከተማ ውጪ ባሉ በተመረጡ ህወሓትን ኢላማ ያደረጉ መሆናቸውን ገልጿል። ጥቃቱ ረፋድ አምስት ሰዓት ገደማ መፈጸሙን ሪፖርተራችን ገልጾ የጥቃቱ ኢላማውም ነባር የከተማዋ ስታድየም የሆነው ባሎኒ እየ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ሰኞ ረፋዱ ላይ በትግራይ ክልል ርዕሰ ከተማ መቀሌ አቅራቢያ የአየር ጥቃት መፈጸሙን የከተማዋ ነዋሪዎችና የቢቢሲ ዘጋቢ ከስፍራው ገለጹ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-54954054
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0153
summarization
summarization
news
ሃሪ እና ሜጋን በአንዳንዶቹ ፕሮግራሞች ላይ ሄሪ እና ሜጋን እራሳቸው ይታዩበታል ተብሏል። “ትኩረታችን አስተማሪ እና ተስፋ የሚሰጡ ይዘቶችን ማዘጋጀት ነው” ብለዋል ሄሪ እና ሜጋን። “እንደ አዲስ ወላጆች አነቃቂ የቤተሰብ ይዘት ያላቸው ይዘቶችን ማዘጋጀት ለእኛ አስፈላጊ ነው” ሲሉም ጨምረዋል። የኔትፍሊክስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ቴድ ሳራንዶስ ጥንዶቹ ኔትፍሊክስን በመምረጣቸው “ከፍተኛ ኩራት” ተሰምቶኛል ብለዋል። ከሁለት ዓመታት በላይ በሚዘልቀው ውል ጥንዶቹ ከኔትፍሊክስ ጋር ፊልሞችን፣ ዘጋቢ ፊልሞችን እና ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የሰሴክስ መስፍን እና ሶፋኒት ከግዙፉ የቴሊቪዥን ፕሮግራሞች እና ፊልሞች ማሳያ ኔትፍሊክስ ጋር በመሆን የተለያዩ ፕሮግራሞችን ለማዘጋጀት ተስማሙ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-54006258
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0154
summarization
summarization
news
ከሰጠመው ጀልባ የመጣ እንደሆነ የታመነበት የአደጋ ጊዜ ጃኬት በሊቢያ የባህር ዳርቻ ተገኝቷል በምዕራብ ሊቢያ ከምትገኘው ሳብራታ የተነሳው ጀልባ ቢያንስ 100 ሰዎችን ጭኖ እንደነበር የአካባቢው ኃላፊዎች ለቢቢሲ ተናግረዋል። ጀልባው ከመስጠሙ በፊት በገጠመው ችግር ለቀናት ያለቁጥጥር መጓዙና በመጨረሻም በዙዋራ ከተማ አቅራቢያ ባለፈው ረቡዕ መታየቱ ተዘግቧል። እስካሁን 35 ሰዎች ከአደጋው ሲተርፉ 8 አስክሬኖችም መገኘታቸውን ኃላፊዎቹ ገልጸዋል። የሊቢያ የባህር ኃይል ቃል አቀባይ እንዳስታወቁት የተረፉት ተጓ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
በሊቢያ ዳርቻ ስደተኞችን የጫነ ጀልባ ነዳጅ አልቆበት በመስጠሙ ቢያንስ 50 ስደተኞች ሳይሞቱ እንዳልቀረ ተሰግቷል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-41357409
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0155
summarization
summarization
news
ነገር ግን 'ሁሉም ለበጎ ነው' እንዲሉ የፍቅር ግንኙነቱ ፍሬ አፍርቶ ከታምራ ጋር ትዳር ከመሠረቱ 12 ዓመታት አለፉ፤ የ11 ዓመት ሴት ልጅም አለቻቸው። አሁን አቶ ጌሪ እና መ/ሮ ታምራ የራሳቸው ኩባንያ አላቸው። ሠራተኞችም ቀጥረዋል። ጌሪ፤ እኔ ሠራተኞቼ እርስ በርስ የፍቅር ግንኙነት ቢጀምሩ ምንም ቅር አይለኝም ይላል። ሥራቸውን በአግባቡ እስከከወኑ ድረስ። የማክዶናልድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ የሆኑ ስቲቭ ኢስተርብሩክ ከበታች ሠራተኛቸው ጋር የፍቅር ግንኙነት መሥርተዋል ተብለው ከመንበራቸው እንዲነሱ የተደረ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
አውስትራሊያዊው የንግድ ሰው ጌሪ ሊዮን በሥሩ ከምትሠራ ተቀጣሪ ጋር በጀመረው የፍቅር ግንኙነት ምክንያት ከሥራ የተባረረበትን ዕለት አይረሳትም።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/50298783
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0156
summarization
summarization
news
የሰሜን ኮሪያ ፕሬዝዳንት የኪም ጆንግ ኡን እህት ኃያሏ ኪም ጆንግ ዮንግ ይህ ማስፈራሪያ የመጣው ሰሜን ኮሪያ በቅርቡ ወደ አገሯ ከሚላኩባት በራሪ ፊኛዎች ጋር ተያይዞ ደሜ ፈልቷል ማለቷን ተከትሎ ነው። ሰሜን ኮሪያን የሚያበሳጨው ድርጊት አገሯን የከዱና በጎረቤት ደቡብ ኮሪያ የሚኖሩ የአርበኞች ግንባር አባላት በፊኛዎች ውስጥ ቼኮሌትና ፖስትካርድ እያደረጉ ወደክልሏ የሚልኳቸው ፊኛዎች ናቸው። በሳምንቱ መጨረሻ እጀግ የሚፈራው የሰሜን ኮሪያ ፕሬዝዳንት የኪም ጆንግ ኡን እህት ኃያሏ ኪም ጆንግ ዮንግ ወታደሮቿን...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የሰሜን ኮሪያ ሠራዊት ከወታደር ነጻ ቀጠና ወደሆነው ድንበር ለመግባት ተዘጋጅቻለሁ ሲል ደቡብ ኮሪያን እያስፈራራ ነው።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/53060106
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0157
summarization
summarization
news
ነገር ግን ልብ-ወለድ የሚመስለው ሕይወት - ከድህነት ወደ እንቁ የቦሊውድ ሰው ያደረገው ጉዞ - ሰኔ 7 ሊቋጭ ግድ ሆኗል። የ34 ዓመቱ የቦሊውድ ተዋናይ በመኖሪያ ቤቱ ሞቶ ተገኘ። የሙምባይ ፖሊስ የሞቱ ምክንያት ራስን ማጥፋት ነው ሲል አስደናጋጭ ዜና ለአደናቂዎቹ አወጀ። በሚሊዮን የሚቆጠሩ አድናቂዎቹ ዜናውን አሁንም ማመን አቅቷቸዋል። ሱሻንት ቢሃር በተሰኘችው ደሃ የሕንድ ግዛት ነው ያደገው። ሱሻንት የሃገሪቱ ከፍተኛ የኢንጂነሪንግ ኮሌጅ ለመግባት ጠንክሮ መሥራት ነበረበት። ወጣቱ ሕንድ ውስጥ የተሻለ ሕ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ሱሻንት ሲንግ ራይፑት ልክ እንደ እንደሚተውናቸው ገፀ-ባሕርያት አስደናዊ ሕይወት ያሳለፈ ሰው ነው።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-53704980
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0158
summarization
summarization
news
በየዓመቱ 200 ሚሊየን ሰዎች በወባ በሽታ የሚያዙ ሲሆን ብዙ ህጻናት ደግሞ በዚህ ምክንያት ህይወታቸውን ያጣሉ። • የወባ በሽታ ያለ ደም ምርመራ ሊታወቅ ነው • አደገኛ የተባለ የወባ በሽታ በበርካታ ሀገራት ስጋት ፈጥሯል። በኢትዮጵያስ? ሪፖርቱ እንደሚለው የወባ በሽታን ማጥፋት እንደ ድሮው የማይታሰብና የሩቅ ህልም አይደለም፤ ነገር ግን በሽታውን ሙሉ ለሙሉ ለመቆጣጠርና ክትባት ለማግኘት በየዓመቱ የ2 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ያስፈልጋል። የዘርፉ ባለሙያዎች እንደሚሉት የወባ በሽታን ከማጥፋት ጋር ሲነጻጸር የ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ዓለማችን በ2050 ከወባ በሽታ ነጻ ልትሆን ትችላለች። በሰው ልጆች ታሪክ ብዙ ዓመታትን ያስቆጠረውና ሚሊየኖቸን የገደለው የወባ በሽታ በዚህ ትውልድ እድሜ ሊጠፋ እንደሚችል አንድ ጥናት ጠቆመ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-49631071
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0159
summarization
summarization
news
ከሦስት ወር በኋላ ስታዲየሞችን ለተመልካች ክፍት ለማድረግ በነሐሴ ወር መጀመሪያ ላይ ሙከራዎች ማድረግ የሚጀመር ሲሆን ነገር ግን የትኛውም ስታዲየም የሚከፈተው የኮሮናቫይረስ መከላከያ መመሪያዎችን ተግባራዊ ማድረግ ከቻሉ ብቻ ነው። እግር ኳስን ጨምሮ አንዳንድ የስፖርት ውድድሮች በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ሳቢያ ለወራት ከተቋረጡ በኋላ በዝግ ስታዲየሞች መካሄድ ጀምረዋል። "የስፖርት ውድድሮች የሚካሄዱባቸውን ስታዲየሞችን በመሰሳሉ በርካታ ሕዝብ የሚታደምባቸው ስፍራዎችን ለመክፈት የሚያስችል ሙከራዎችን እናደርጋ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የፕሪሚየር ሊግ የእግር ኳስ ጨዋታዎችንና ሌሎች ስፖርታዊ ውድድሮችን ለመመልከት ከመጪው ጥቅምት ጀምሮ ወደ ስታዲየም መግባት ሊፈቀድላቸው እንደሚችል ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ተናገሩ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-53447238
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0160
summarization
summarization
news
ከዚህ ባለፈ ያልተፈለገ እርግዝና እና ሌሎች በሽታዎችም አሳሳቢ በሚባል ደረጃ ተስፋፍተዋል። እ.አ.አ. ከ2014 ጀምሮ 'ዶክተርስ ዊዝአውት ቦርደርስ' የተባለ ምግባረ ሰናይ ድርጅት ከማላዊ ጤና ሚኒስትር መስሪያ ቤት ጋር በመተባበር ለሴተኛ አዳሪዎች የተሻለ የጤና አገልግሎትና 'ፒአርፒ' የተባለ በኤችአይቪ የመያዝ እድልን የሚቀንስ መድሃኒት ሲያቀርብ ነበር። • “ከተማ አስተዳደሩ የወሲብ ንግድን በህግ ወንጀል የማድረግ ስልጣን የለውም” የህግ ባለሙያ • የሂትለር ወጥ ቀማሾች አስደናቂ ታሪክ በአገልግሎቱ ተ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ማላዊ በዓለማችን ከፍተኛ የኤችአይቪ ኤድስ ስርጭት ካለባቸው ሃገራት መከከል አንዷ ስትሆን በሴተኛ አዳሪነት የሚተዳደሩት ደግሞ በበሽታው የመያዛቸው እድላቸው በጣሙን ከፍ ያለ ነው።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-49712379
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0161
summarization
summarization
news
ቦርዱ እንዳለው ለምርጫው ዝግጅት መከናወን ባለባቸው ቀዳሚ ሥራዎች ላይ መዘግየቶች በማጋጠሙ በወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት የካቲት 22/2013 ዓ.ም እንዲጀመር ታስቦ የነበረው ምዝገባ በሦሰት ሳምንታት ዘግይቶ መጋቢት 16/2013 ዓ.ም እንዲጀመር መወሰኑን ገልጿል። ለዚህም ከክልሎች የሚጠበቀው የቢሮዎች ትብብር በመዘግየቱ፣ የዕጩዎች ምዝገባ ከተጀመረ በኋላ በነበሩ መስተጓጉሎች፣ የዕጩዎች ምዝገባ በመራዘሙ እና የአስፈጻሚዎችን ገለልተኝነት የማጣራት ሥራን በተገቢው ሁኔታ ለማከናወን ሲባል የመራጮች ምዝገባ ቀ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
በዚህ ዓመት ለሚካሄደው ምርጫ የመራጮች መዝገባ ለሌላ ጊዜ መዘዋወሩን የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-56236700
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0162
summarization
summarization
news
አዳማ በሚገኘው በኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የምሥራቅ ሸዋ ችሎት አቶ ልደቱ መቅረባቸውን ለቢቢሲ የተናገሩት የኢዴፓ ሊቀ መንበር አቶ አዳነ ታደሰ ፍርድ ቤቱ የቀረበባቸው ክስ ተመልክቶ ተሻሽሎ እንዲቀርብ ማዘዙን ገልጸዋል። አቶ አዳና እንዳሉት "ዐቃቤ ሕግ አቶ ልደቱን የከሰሰባቸው አንቀፅ 238 እና 256 እንዲሁም በክሱ ጭብጥነት የተመዘገቡት ሁኔታዎች የማይገናኙና ግልፅነት የሚጎድላቸው ስለሆነ፤ ለሚቀጥለው ቀጠሮ የክስ ማሻሻያ እንዲያቀርብ ተወስኗል" ሲሉ ተናግረዋል። ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡት አቶ ልደቱ አ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ዐቃቤ ሕግ በኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) የብሔራዊ ምክር ቤት አባል በሆኑት ፖለቲካኛው አቶ ልደቱ አያሌው የክስ ማሻሻያ እንዲያቀርብ ታዘዘ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-55020248
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0163
summarization
summarization
news
የሞዛምቢክ ዋና ከተማ ማፑቶ ይህ ግለሰብ ጊልቤርቶ አፓርሲዶ ዶስ ሳንቶስ ሙሉ ስሙ ሲሆን በይበልጥ የሚታወቀው ግን ፉሚንሆ በሚለው ቅጽል ስሙ ነው። ፉሚንሆ በአደገኛ ዕፅ ዝውውር የብራዚል ዋናውን የአደገኛ ቦዘኔዎች ቡድን የሚመራ አለቃ ነበር። አሁን 49 ዓመቱ ሲሆን ላለፉት 20 ዓመታት ደብዛው ጠፍቶ ፖሊስ ያለበትን ሲያስስ ደክሟል። ነገር ግን በድንገት እዚህ አፍሪካ ውስጥ በሞዛምቢኳ ዋና ከተማ ማፑቶ ውስጥ ተገኝቷል። ግለሰቡን አፈላልጎ ለመያዝ ዓለም አቀፉ የፖሊስ ተቋም ኢንተርፖል፣ ብራዚልና የአሜሪካ ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ላለፉት 20 ዓመታት በፖሊስ ሲታደን የነበረውና በብራዚል እጅግ ተፈላጊ የአደገኛ ቦዘኔዎች አለቃ በአፍሪካዊቷ ሞዛምቢክ ውስጥ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተነገረ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-52284122
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0164
summarization
summarization
news
በቀደመው ጊዜ ዕኩለ ቀን ሲሆን ሞጋዲሹ ትበራለች። ከተሜው በጫት መሸጫ ሱቆች ይኮለኮላል። ሁሉም ይጠብቅ የነበረው ጫት ጭነው ከኬንያ የሚመጡትን አውሮፕላኖች ነው። ቃሚዎች ጫታቸውን በብብታቸው ሸጉጠው ወደ ቤታቸው አሊያም ወደ ሥራ ካለሆነም ወደ መቃሚያ ቤት ያቀናሉ። ጫት በከተሜው ሚራ የሚል ስም ተሰጥቶታል። ሚራ የቃመ ጨዋታ ያውቃል፣ ቤት ያሞቃል። ንግድ የሚጦፈው በሚራ ነው፣ ክርክር የሚደራውም እንዲሁ። አሁን ግን ይህ ትዝታ ሆኗል። የሶማሊያ መንግሥት በኮሮናቫይረስ ምክንያት ከወርሃ መጋቢት ጀምሮ አንድ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ሶማሊያ ውስጥ መካከለኛ የማነቃቃት ኃይል አለው የሚባለውን ጫት ይዘው የሚገቡ አውሮፕላኖች በኮሮናቫይረስ ምክንያት ሥራ አቁመዋል፤ ቃሚዎችም ግራ ገብቷቸዋል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-52659072
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0165
summarization
summarization
news
የአውሮፓ ሕብረት ሕግ የወር አበባ ንጽህና መጠበቂያ ምርቶችን እጅግ አስፈላጊ በሆኑ ቁሳቁሶች ዝርዝር ስላላካተተ አባል አገራቱ ቀረጥ መክፈል ይጠበቅባቸዋል። ቻንስለር ሪሺ ሱናክ ይህ ሕግ እንዲሻር ያደረጉ ባለሥልጣን ሲሆኑ፤ የመብት ተሟጋቾች "ጾተኛ ቀረጥ" ያሉት ክፍያ በመነሳቱ ደስታቸውን ገልጸዋል። የመብት ተሟጋቿ ላውራ ኮይተን "ውሳኔው ከጾተኝነት ጋር የሚደረገው ትግል አካል ነው" ብለዋል። ዩኬ ቀረጡን ማንሳት የቻለችው የአውሮፓ ሕብረት የንጽህና መጠበቂያ ምርቶች ሕጎችን ከዚህ በኋላ መከተል ግዴታዋ ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
በዩናይትድ ኪንግደም (ዩኬ) ከጥር 1 ጀምሮ የወር አበባ ንጽህና መጠበቂያ ላይ ተጥሎ የነበረው 5 በመቶ ቀረጥ ይነሳል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-55513636
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0166
summarization
summarization
news
በአሁኑ ጊዜ ጥቅም ላይ እየዋለ የሚገኘውም ከማህበራዊ ሚዲያዎች ጋር በተገናኘ ሲሆን፤ በተለይ ''ትዊተር'' የተባለው የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ የተለያዩ ሃሳቦችና እንቅስቃሴዎች የተለየ ትኩረት እንዲሰጣቸው ለማድረግ ይጠቀምበታል። • አይሸወዱ፡ እውነቱን ከሐሰት ይለዩ ምንም እንኳን የ# ምልክትን እ.አ.አ በ2007 ላይ ትዊተር መጠቀም ቢጀምርም፤ የምልክቱ አመጣጥ ግን ወደ ጥንታዊ ሮማ ይጓዛል። በጊዜውም ጥንታዊ ሮማውያን የአንድን ነገር ክብደት ለመግለጽ ይህንን ምልክት ይጠቀሙ ነበር። እ.አ.አ በ1950ዎቹ በ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
በዘመነኛው የእንግሊዝኛ ቋንቋ ''ሃሽታግ'' (#) የምንለው ምልክት በስፓኒሽ ቋንቋ ብዙ ስሞች አሉት። ፓድ፣ ኑሜራል፣ ኩዋድሪሎ፣ ግሪላ እና ጋቶ ደግሞ ጥቂቶች ናቸው።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-45649071
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0167
summarization
summarization
news
ቦኒ ዋትሰን ኮልማን የዲሞክራቲክ ፓርቲ አባል ሆኑት ቦኒ ዋትሰን ኮልማን፣ ፕራሚላ ዣይፓል እና ብረሰድ ሽናይደር የኮቪድ-19 የምርመራ ውጤታቸውን ይፋ አድርገዋል። ባለፈው ሳምንት ረቡዕ ነውጠኛ የፕሬዝደናት ትራምፕ ደጋፊዎች ወደ ካፒቶል ሒል ጥሰው ከገቡ በኋላ፣ የምክር ቤት አባላቱ ለደኅንነታቸው ሲባል በአንድ ክፍል ውስጥ ተደብቀው እንዲቆዩ ተደርገው ነበር። የተወሰኑ የሪፐብሊካን ፓርቲ አባላት የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል አለማድረጋቸውን በወቅቱ የተቀረፁ ምስሎች አሳእተዋል። በፐንችቦውል ኒውስ የተሰራ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ሦስት የአሜሪካ ምክር ቤት አባላት ባለፈው ሳምንት በነበረው የካፒቶል ሒል ግርግር ወቅት ከሌሎች አባላት ጋር በአንድ ሥፍራ እንዲደበቁ ከተደረጉ በኋላ በኮቪድ-19 መያዛቸው ተገለፀ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-55642914
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0168
summarization
summarization
news
ይህም ማለት አሜሪካ ለድርጅቱ በየዓመቱ ለድርጅቱ ትሰጥ የነበረው ገንዘብ እንዲቆም የሚያደርግ ነው ተብሏል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ የትራምፕን ውሳኔ "ጊዜውን ያላገናዘበ እርምጃ" ሲሉ ተችተውታል። ዶናልድ ትራምፕ ከሳምንታት በፊት ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም የሚመሩትን መሥሪያ ቤት ክፉኛ ሲወቅሱ ነበር። በየዓመቱ የሚሰጡትን መዋጮ ለማጤን እንደሚገደዱም ጥቁምታ መስጠታቸው ይታወሳል። ትራምፕ እንደሚሉት የዓለም ጤና ድርጅት "መሠረታዊ ኃላፊነቱን እንኳ" አልተወጣም። የቫይረሱን ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለኮሮናቫይረስ የሰጠው ምላሽ ቀርፋፋ ነው፤ በአካሄዱም ቻይናን ማዕከል አድርጓል ላሉት የዓለም ጤና ድርጅት አገራቸው የምታበረክተውን የገንዘብ መዋጮ እዲቋረጥ አዘዙ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-52289889
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0169
summarization
summarization
news
ዚያ ኡል-ሃቅ ወይም ሼኽ ኦማር ኮራሳኒ በሰተሰኘ ስሙ የሚታወቀው ግሰለብ ከሌሎች ሁለት ነባር መሪዎች ጋር ነው በቁጥጥር ሥር የዋለው። ምንም እንኳ አፍጋኒስታን ውስጥ ዋነኛው ታጣቂ ቡድን ታሊባን ቢሆንም አይኤስ በተወሰኑ ቦታዎች እንቅስቃሴ ከማድረግም በላይ ካቡል ውስጥ የቦንብ ጥቃቶችን ፈፅሟል። የደኅንነት ሰዎች የሰውየው በቁጥጥር ሥር መዋል ትልቅ ድል ነው ይላሉ። ከቡድኑ መሪ ጋር የተያዙት ሌሎቹ ሁለት ግለሰቦች ቃል አቀባዩ ሳሂብና የደኅንነት ኃላፊው አቡ አሊ ናቸው ተብሏል። የአፍጋኒስታን ስለላ ተቋም...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ኢስላሚክ ስቴት (አይኤስ) የተሰኘው ቡድን የደቡብ እስያና የሩቅ ምሥራቅ መሪ ካቡል ውስጥ መያዙን የአፍጋኒስታን የስለላ ሰዎች ተናግረዋል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-52624845
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0170
summarization
summarization
news
ሰኞ ማታ 2 ሰዓት ገደማ በጉባ ወረዳ አቡጃር ቀበሌ ላይ ታጣቂዎች በተፈጸመው ጥቃት 14 ሰዎች መገደላቸውን እነሱም "የአማራ ተወላጆች ሲሆኑ ብዙዎቹም ከሰከላ አካባቢ የሄዱ ናቸው" ሲሉ የአማራ ክልል የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር ግዛቸው ሙሉነህ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ህይወታቸው ካለፈው ሰዎች በተጨማሪ ስድስት ሰዎች መቁሰላቸውን ዳይሬክተሩ ተናግረዋል። "የታጠቀ የሽፍታ ቡድን ነው ጥቃቱን ያደረሰው። . . . በተቃደ መንገድ ነው የተገደሉት" በማለት ጥቃቱ የታሰበበትና "የብሔር...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ሐምሌ 20/2012 በቤኒሻንጉ ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ጉባ ወረዳ የታጠቁ ኃይሎች በፈጸሙት ጥቃት የ14 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በርካቶች መቁሰላቸው ታውቋል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-53578165
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0171
summarization
summarization
news
ሰውዬው አውራ ዶሮውን ተኩሶ መግደሉ አልበቃ ብሎት በፌሮ በሳስቶታል ተብሏል። ማርሴል የሚል መጠሪያ የነበረው አውራ ዶሮ የተገደለው ባለፈው ግንቦት ወር ላይ ነበር። ገዳዩ ግለሰብ አውራው ዶሮ ከአቅሙ በላይ እየጮኸ ሰላሜን ነስቶኛል በሚል ምክንያት ነው ድርጊቱን የፈፀመው ተብሏል። የማርሴል ባለቤት የሆነው ሴባስቲያን ቨርኒ 'ፍትህ ለአውራ ዶሮዬ' በሚል በበይነ መረብ ፊርማ ማሰባሰብ ጀምሯል። እሳካሁን ድረስ ከ100 ሺህ በላይ ሰዎች 'ፍትህ ለማርሴል' ሲሉ ፊርማቸውን አሳርፈዋል። ገዳዩ የጎረቤት እንስሳ ላ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ፈረንሳይ ውስጥ አንድ ግለሰብ 'ጩኸቱ በጠበጠኝ' በሚል ሰበብ የጎረቤቱን ዶሮ ተኩሶ በመግደሉ በአምስት ወራት እስራት ተቀጥቷል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-55226326
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0172
summarization
summarization
news
አሥመራ ከተማ ባለፈው እሁድ በኤርትራ መንግሥት የጸጥታ አካላት የታሰሩት የፌዝ ሚሽን ቤተክርስቲያን ተከታዮች 'ሐሽፈራይ' ተብሎ ወደ ሚጠራው ስፍራ መወሰዳቸውን የታሳሪ ቤተሰቦች ለቢቢሲ ተናግረዋል። 'ሐሽፈራይ' በተለምዶ የኤርትራ መንግሥት ሰዎችን ያለ ፍርድ የሚያስርበት ስፍራ እንደሆነ በስፋት ይነገራል። ጡት የሚያጠቡ እናቶች ከጨቅላ ልጆቻቸው፤ እንዲሁም በዕድሜ የገፉ አዛውንቶች ጨምር 'ሐሽፈራይ' እና ከረን ከተማ በሚገኙ ፖሊስ ጣቢያዎች ለእስር መዳረጋቸውን የቤተሰብ አባላት ለቢቢሲ ተናግረዋል። ''ዕድ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
በኤርትራ የፌዝ ሚሽን ቤተክርስቲያን ተከታዮች በመንግሥት የጸጥታ ኃይል በቁጥጥር ሥር እንዲውሉ መደረጋቸው ተነገረ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/48789337
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0173
summarization
summarization
news
'በኢላን መስክ ቢትኮይ' ስም 9ሺህ ፓዎንድ የተጭበረበረች ጁሊ ጁሊ በሽኔል እንደምትለው በቢትኮይን ስም በተፈጸማባት ማጭበርበር ምክንያት 9 ሺ ፓውንድ እንዳጣችና በዚህም በራሷ እንድታፍርና የመዋረድ ስሜት እንዲሰማት ማድረጉን ትገልጻለች። አጭበርባሪዎቹ የታዋቂው ስራ ፈጣሪና ቢሊየነሩ ኢላን መስክን ስም በመጠቀም እንዲሁም ሐሰተኛ የቢቢሲ ድረገጽ ላይ ገንዘቧን ክሪፕቶከረንሲ ላይ ብታውል በእጥፍ ትርፍ እንደምታገኝ የሚገልጽ ጽሁፍ አሳይተዋታል። ነዋሪነቷን በብራይተን ያደረገችው ጁሊ "በእያንዳንዱ ቀን በእያ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
በኢንተርኔት አጭበርባሪዎች ተሸውዳ ያጠራቀመችውን ገንዘብ ያጣችው ሴት ሌሎች ከእስርሷ ተምረው ከመሰል አጭበርባሪዎች እንዲጠነቀቁ መልዕክቷን አስታልፋለች።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/57115864
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0174
summarization
summarization
news
ባህር ዳር በዩኒቨርስቲው ያጋጠመን አለመረጋጋት ሸሽተው ወደ መጡበት ሲመለሱ ባልታወቁ ወገኖች ተይዘው ደብዛቸው የጠፋው ተማሪዎች ጉዳይ ከመገናኛ ብዙሃን ርዕስነት አልፎ ለሰልፎቹ መካሄድ ምክንያት ሆኗል። በዛሬው ዕለት በአማራ ክልል ርዕሰ ከተማ በተካሄደው የተማሪዎቹን መታገት በሚያወግዘው ሰልፍ ላይ በርካታ ቁጥር ያለው የከተማው ነዋሪ ተሳታፊ ሆኗል። በዚህም ምክንያት የተለያዩ የመንግሥትትና የግል ተቋማት ተዘግተው እንደነበር ቢቢሲ ያነጋገራቸው የከተማው ነዋሪዎች ተናግረዋል። የአማራ ክልል የሰላምና የህዝ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ሁለት ወር ለሚጠጋ ጊዜ የደረሱበት ያልታወቀ የደንቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ደህንነት ያሳሰባቸው በተለያዩ የአማራ ክልል ውስጥ የሚገኙ ነዋሪዎች ድርጊቱን የሚቃወሙ ሰልፎች አካሄዱ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-51277846
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0175
summarization
summarization
news
ሐምሌ አጋማሽ ላይ በየቀኑ በበሽታው የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ቀንሶ ነበር። አሁን ግን እየጨመረ መጥቷል። በእርግጥ በአንዳንድ አገሮች ቁጥሩ እየቀነሰ ነው። ባለፉት አራት ሳምንታት በበሽታው የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በአማካይ 6% መጨመሩን የአፍሪካ የበሽታ ቁጥጥር እና መከላከያ ተቋም ገልጿል። ይህ የታየው ከምዕራብ እና ማዕከላዊ አፍሪካ ውጪ ባሉ አገሮች ነው። . የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ፣ ድብደባ፣ ግድያ፣ ስለላ- ኮሮናቫይረስ በአፍሪካ . በአፍሪካ የመጀመሪያው የኮሮናቫይረስ ክትባት ሙከራ ሊደረግ ነው በኢትዮጵያ እ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
የአፍሪካ የበሽታ ቁጥጥር እና መከላከያ ተቋም መረጃ እንደሚያሳየው፤ ባለፈው ወር በአፍሪካ በኮቪድ-19 የሚያዙ ሰዎች ቁጥር መጠነኛ ጭማሬ አሳይቷል።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/54745690
xlsum_test_split (300 items)
summ-xlsum-0176
summarization
summarization
news
ባሕር ዳር ከተማ በስፍራው የሚገኘው የቢቢሲ ዘጋቢም ትናት ሌሊት ኅዳር 10/2013 ዓ.ም ከእኩለ ሌሊት በኋላ 7 ሰዓት ከ30 ገደማ ላይ የሮኬት ፍንዳታ በከተማዋ መሰማቱን አረጋግጧል። ቢቢሲ የዚህ የሮኬት ጥቃት ዒላማ ምን እንደነበረ እና በጥቃቱ የደረሰው ጉዳት ምን ያህል እንደሆነ እስካሁን ማረጋገጥ አልቻለም። የክልሉ መገናኛ ብዙሃን ድርጅት በበኩሉ ሌሊት 7 ሰዓት ከ40 ላይ በባሕር ዳር የሮኬት ጥቃት መፈጸሙን አረጋግጦ ጥቃቱን ያደረሰው ህወሓት ነው ሲል ከሷል። አርብ አመሻሽ ላይ የትግራይ ኃይሎች ቃ...
የሚከተለውን ጽሑፍ በአጭሩ አጠቃለው ጻፉ።
ትናንት ሐሙስ ለዛሬ አርብ አጥቢያ ከእኩለ ሌሊት በኋላ በባሕር ዳር ከተማ ላይ ዳግም የሮኬት ጥቃት መፈጸሙን ነዋሪዎችና የክልሉ መስተዳደር ገለጹ።
null
[ "faithfulness" ]
xlsum_test_split
false
false
https://www.bbc.com/amharic/news-55012327
xlsum_test_split (300 items)